የአማርኛ የቃል ክፍሎች አምስት ናቸው።
እነርሱም፦
- ስም
- ቅፅል
- ግስ
- ተውሳከ ግስ
- መስተዋድድ ናቸው።
- ስም =ስም የነገሮች የክስተቶች መጠሪያ ነው
- ቅፅል = ከስም በፊት ወይንም በሀላ በመምጣት ስሙን የሚገልፁ ናቸው•::
- ግስ=ድርጊት ነው በሁለት ይከፈላል አንደኛው የመሆን ግስ እና ሁለተኛው የድርጊት ግስ ናቸው::
- ተውሳከ ግስ=ስለ ግስ ተችማሪ መረጃ ያስተላልፋል።
- መስተዋድድ=ራሳቸውን ችለው ትርጉም መስጠት የማይችሉ ግን አረፍተ ነገርን ሙሉ ሃሳብ እንዲያስተላልፍ ይረዳል።