Jump to content

የኢትዮጵያ የባህል ቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን

ከውክፔዲያ

የኢትዮጵያ የባህል ቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ኤጀንሲ ሲሆን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አካል ነው። የኢትዮጵያ የባህል ቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን የኢትዮጵያ ሙዚየም የሚቆጣጠር ሲሆን የተለያዩ ቅርሶች ታሪካዊ እና ባህላዊ ቦታዎችን ይጠብቃል።[1]

  1. Ethiopian Heritage Authority (EHA) — Government Body from Ethiopia — Culture, Public Administration sectors — DevelopmentAid