የካቲት ፲፮

ከውክፔዲያ
(ከየካቲት 16 የተዛወረ)

የካቲት ፲፮፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፮ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፩ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺፱ ቀናት ይቀራሉ።

ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፱፻፷፮ ዓ/ም ኢትዮጵያ ላይ በፈነዳው አብዮት አስገዳጅነት የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት የሕዝቡን ሸክም ለማቃለል የነዳጅ ዋጋ ቅነሳን የሚያካትት ኤኮኖሚያዊ እርምጃዎችን እንደሚወስድ ይፋ አደረገ።

ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፱፻፳፱ ዓ/ም - የግራዚያኒ ሠራዊት በአሩሲና በማረቆ ላይ ትልቅ ጦርነት አድርጎ፣ ራስ ደስታ ዳምጠው እና አብረዋቸው የነበሩትን የጦር አለቆች ማርኮ በዚህ ዕለት በፋሺስቶች እጅ ተገደሉ። [1]

ማጣቀሻ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ (፲፱፻፷፭ ዓ/ም)፤ ገጽ ፪፻፲፭

ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ