Jump to content

የዎላይታ ህዝብ ነጻነት ንቅናቄ

ከውክፔዲያ

የዎላይታ ሕዝብ ነፃነት ንቅናቄ ( WolayttattuwaWolayttaawatu Laale Qaattaa )፣ በአጭሩ ዎህነን በኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2023 የተመሰረተ የፖለቲካ ፓርቲ ነው። ፓርቲው ከመመሥረቱ በፊት ለሦስት ወራት ያህል ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በጊዜያዊ ፈቃድ ሲሠራ ቆይቷል። የንቅናቄው ዋና አላማ የወላይታ ተወላጆች በኢትዮጵያ ውስጥ የተለያዩ አካባቢዎች መብታቸው እንዲከበር ማስቻል ነው። [1] [2] ፓርቲው እንደ ሀገር አቀፍ ፓርቲ የተመሰረተ ሲሆን በምሥረታው ወቅት የፓርቲው አባላት ከደቡብ ክልልከኦሮሚያከትግራይከጋምቤላከአፋር እና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ ነበሩ። [3]