ዩጎስላቪያ
Appearance

ዩጎስላቪያ ከ1911 ዓም እስከ 1933 ዓም ድረስ እና እንደገና ከ1937 ዓም እስከ 1984 ዓም ድረስ በአውሮጳ የነበረ ታሪካዊ አገር ነበር። ከ1984 ዓም ጀምሮ አገሩ ተለይቶ አሁን 7 አገራት እነርሱም ስሎቬኒያ፣ ክሮኤሽያ፣ ቦስኒያ፣ ሰርቢያ፣ ኮሶቮ፣ ሞንቴኔግሮ እና የመቄዶንያ ሬፑብሊክ ይባላሉ።
እ.ኤ.አ. በ 1991-2001 በዩጎዝላቪያ ጦርነት ምክንያት ግዛቱ ፈራርሷል።