ደቡብ ወሎ ዞን
(ከደቡብ ወሎ የተዛወረ)
Jump to navigation
Jump to search
ደቡብ ወሎ ዞን በአማራ ክልል ከሚገኙት 10 ዞኖች አንዱ ነው። የዞኑ ርዕሰ መስተዳደር በደሴ ከተማ ይገኛል። ዞኑን በሰሜን ሰሜን ወሎ፣ በሰሜን ምዕራብ ደቡብ ጎንደር፣ በምዕራብ ምዕራብ ጎጃም እንዲሁም በደቡብ ሰሜን ሸዋ እና ኦሮሚያ ክልል ያዋስኑታል።
ከተሞች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
በዞኑ ከሚገኙ ከተሞች መካከል ደሴ፣ ኮምቦልቻ እና ሃይቅ ይገኙበታል። የወሎ ህዝብ መቶ በመቶ የእስልምና ተከታይና በእምነቱም ጠንካራ የሆነ ህዝብ ነው።
- ደግሞ ይዩ፦ ወሎ
ወሎ የነግድ ስም አይደለም፣ይልቁንስ የቦታ ስያሜ ነው ልክ እንደ ጎጃም እና ጎንደር