Jump to content

ደቡብ ወሎ ዞን

ከውክፔዲያ
(ከደቡብ ወሎ የተዛወረ)

ደቡብ ወሎ ዞንአማራ ክልል ከሚገኙት 13 ዞኖች አንዱ ነው። የዞኑ ርዕሰ መስተዳደር በደሴ ከተማ ይገኛል። ዞኑን በሰሜን ሰሜን ወሎ፣ በሰሜን ምዕራብ ደቡብ ጎንደር፣ በምዕራብ ምስራቅ ጎጃም እንዲሁም በደቡብ ሰሜን ሸዋኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን እና የኦሮሚያ ክልል በምስራቅ አፋር ክልል ያዋስኑታል። ዞኑ በ 24 ወረዳዎች የተዋቀረ ነው።

ደቡብ ወሎ ዞን

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

¤ የዞኑ ዋና ከተማ፡- ደሴ

¤ የወረዳዎች ብዛት፡- 24

¤ የከተማ አስተዳደሮች ብዛት፡- 3

o ደሴ

o ኮምቦልቻ

o ሀይቅ


¤ የቀበሌዎች ብዛት፡- 370

  • የገጠር፡- 328
  • የከተማ፡- 42

¤ በዞኑ ውስጥ የሚገኝ ህዝብ ብዛት፡- 2,758,199

  • ወንድ 1,366,895
  • ሴት 1,391,304

የሕዝብ ብዛት በዲሴምበር 2007 እ.ኤ.አ. ይሠጣል።

ተ.ቁወረዳየሕዝብ ቁጥርዋና ከተማየህዝብ ቁጥር
- ደቡብ ወሎ ዞን2,758,199
1 መቅደላ ወረዳ154,389
ማሻ6,286
2 ታንተ ወረዳ180,373
አጀባር7,668
3 ኩታበር ወረዳ103,489
ኩታበር6,071
4 አምባሰል132,157
ውጫሌ7,299
5 ተሁለደሬ129,173
ሀይቅ15,534
6 ወረባቦ ወረዳ109,275
ቢሰጥማ4,981
7 ቃሉ203,494
ሀርቡ5,623
8 አልቡኮ83,621
ሰኞ ገበያ2,635
9 ደሴ ዙሪያ169,791
ደሴ+
10 ለጋምቦ178,817
አቀስታ5,845
11 ሳይንት156,940
ሳይንት6,727
12 ደብረ ሲና171,686
መካነ ሰላም743
13 ከለላ148,195
ከለላ6,893
14 ጃማ (ወረዳ)137,544
ደጎሉ7,433
15 ወረኢሉ119,374
ወረኢሉ11,223
16 ወግዲ146,316
ማህደራ ሰላም5,553
17 ለጋሂዳ72,609
ወይን አምባ2,537
18 ቦረና+
መካነ ሰላም743
19 ደላንታ+
ወገልጤና+
20 መሀል ሳይንት79,072
++
21 ኮምቦልቻ100,842
ኮምቦልቻ72,100
22 ደሴ ከተማ181,042
ደሴ147,592
23 መካነ ሰላም+
መካነ ሰላም+
24 ሀይቅ15,534
ሀይቅ15,534

¤ የወረዳው ስም የወረዳው ዋና ከተማ ህዝብ ቁጥር (*) አነስተኛ ከተሞች

  1. መቅደላ 75,334 + 79,055 = 154,389 ~ ማሻ 2,919 + 3,367 =6,286 * ደብረ ዘይት * ኮሬብ
  2. ተንታ 88,904 + 91,469 = 180,373 ~ አጃበር 3,934 + 3,734 = 7,668
  3. ኩታበር 51,352 + 52,137 = 103,489 ~ ኩታበር 3,037 + 3,034 = 6,071
  4. አምባሰል 66,426 + 65,728=132,157 ~ ውጫሌ 3,493 + 3,736= 7,229
  5. ተሁለደሬ 64,984 + 64,189 = 129,173 ~ ሀይቅ 7,932+7,602=15,534
  6. ወረባቦ 54,834+54,441=109,275 ~ ቢሰጥማ 2,463+2,518=4,981
  7. ቃሉ 102,917+100,577=203,494 ~ ደጋ 2,882+2,741=5,623
  8. አልቡኮ 41,659+41,962=83,621 ~ ሰግኖ ገበያ 1,294+1,341=2,635
  9. ደሴ ዙሪያ 83,588+86,203=169,791 ~ [[]]
  10. ለጋምቦ 88,063+90,754=178,817 ~ አቀስታ 3,016+2,829=5,845
  11. ሳይንት 77,933+79,007=156,940 ~ ሳይንት 3,442+3,285=6,727
  12. ደብረ ሲና 85,342+86,344=171,686 ~ መካነ ሰላም 361+382=743 * ቢሊ
  1. ከለላ 73,716+74,479=148,195 ~ ከለላ 3,495+3,398=6,893
  2. ጀማ 68,447+69,097=137,544 ~ ደጎሉ 3,478+3,955=7,433
  3. ወረኢሉ 59,311+60,063=119,374 ~ ወረኢሉ 5,680+5,543=11,223
  4. ወግዲ 72,229+74,087=146,316 ~ ማህደራ ሰላም 2,734+2,819=5,553
  5. ኮምቦልቻ 49,509+51,333=100,842 ~ ኮምቦልቻ 34,910+37,190=72,100
  6. ደሴ 87,268+93,774=181,042 ~ ደሴ 70,626+76,966=147,592
  7. መሀል ሳይንት 39,162+39,910=79,072 ~ ደንሳ
  8. ለጋሂዳ 35,914+36,695=72,609 ~ ወይንአምባ 1,137+1,400=2,537
  9. ሀይቅ ~ ሀይቅ
  10. ቦረና ~ መካነ ሰላም
  11. ደላንታ ~ [[]]
  12. መካነ ሰላም ~ [[]]

ወረዳዎች ናቸው።


በዞኑ ከሚገኙ ከተሞች መካከል ደሴኮምቦልቻወገል ጤና፣ መካነ ሰላም፣አጅባር-ተንታ እና ሃይቅ ይገኙበታል። የወሎ ህዝብ የክርስትና እና የእስልምና እምነት ተከታይና በእምነቱም ጠንካራ የሆነ ህዝብ ነው።

ወሎ የነግድ ስም አይደለም፣ይልቁንስ የቦታ ስያሜ ነው ልክ እንደ ጎጃም እና ጎንደር