ጀማ
Appearance
የጃማ ወረዳ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ መስተዳደር ዞን ከሚገኙ 24 ወረዳዎች መካከል አንዷ ስትሆን ከዞኑ በስተደቡብ መስራቅ አቅጣጫ ትገኛለች፡፡በሰሜን ወረኢሉ፣ በደቡብ ሚዳ ወረሞ፣በምስራቅ የጌራ ቀያና በምእራብ የከለላ ወረዳዎች ያዋስኗ ታል። የወረዳ ዋና ከተማ ደጎሎ 1935 ዓ.ም የተቆረቆረች ሲሆን ‹‹ደጎሎ›› የሚለው መጠሪያዋ ‹‹ደግ ወሎ›› ከሚለው የመጣ ነው፡፡ ወረዳዋ 22 የገጠርና 2 የከተማ በአጠቃላይ 24 ቀበሌዎች አቅፋ የያዘች ሲሆን ከ147ሺ በላይ ህዝብ ይኖረባታል፡፡
ስልክ ከአዲስ አበባ ያለው ርቀት ከባህር ዳር ያለዉ ርቀት ከደሴ ያለው ርቀት ህዝብ ብዛት ስፋት (ስኩዌር ኪሜ)
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |