ጄምስ ጋርፊልድ

ከውክፔዲያ
ጄምስ ጋርፊልድ

ጄምስ ጋርፊልድ (እንግሊዝኛ: James A. Garfield) የአሜሪካ ሃያኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1881 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ሃያ አንደኛው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ቸስተር አርተር ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1881 ነበር።

ይዩ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]