ገና
Jump to navigation
Jump to search
ገና የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በክርስትና የሚከበርበት ቀን ነው። ስሙ የወጣ ከግሪክ Χριστούγεννα /ቅሪስቶውገና/ ማለትም «የክርስቶስ ልደት» ነው።
ኢየሱስ በውነት በየትኛው ቀን እንደተወለደ ስላልተዘገበ፣ አጠያያቂ ጉዳይ ሆኗል። በሕይወቱ ዘመን በዚያው ጊዜ የሰዎች ልደት ቀን በዓል ማክበር እሚታሠብ ቁም ነገር እንዳልነበረ ይመስላል። በኋላ የተመረጠው ቀን በአረመኔዎች ታላቅ በዓል ላይ እንዲወደቅ ተደረገ የሚሉም አሉ። ስለዚህ ክርክሮች ስለሆኑ የተለያዩ አስተሳሰቦች ሊወሰኑ ይቻላል።