ጥቁር እንጨት

ከውክፔዲያ
ጥቁር እንጨት

ጥቁር እንጨት (Prunus africana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

አስተዳደግ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ልጡ በአፍሪካዊ ባህሎች ስለሚፈለግ፣ የሚያሳስብ አደጋ ሁኔታ አለው፤ በካሜሩንም ለዚህ ጥቅም ታርሷል።

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በሰፊ ከመካከለኛ እስከ ደቡባዊ አፍሪካ ይገኛል።

የተክሉ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

እንጨቱ ጽኑ ነውና ለሳንቃ ይጠቀማል።

ቅጠሎቹ ለቁስል ፋሻ እንደ ተጠቀሙ ተብሏል።[1]

በልዩ ልዩ አፍሪካዊ አገራት ባህላዊ መድሃኒቶች ውስጥ ረጅም ታሪክ አለው። ልጡ ወይም የልጡ ውጥ ለትኩሳት፣ ወባ፣ ቁስል ፋሻ፣ የፍላጻ መርዝ፣ ሆድ ቁርጠት፣ የሚያስቀምጥ፣ ኩላሊት በሽታ፣ ሞርሟሪ፣ ጨብጡ፣ እና እብደት ተጠቅሟል።.[2] ከዚህም በላይ፣ ያበጠ ፍስ ውሃ እጢ ለማከም እንደሚችል በትንትና ስለ ተረጋገጠ፣ ውጡ በአውሮጳም ይፈለጋልና ይሼጣል። [3]

ገመሬ ጦጣ (ጎሪላ) በኖረበት አገር ፍሬውን ይወድዳል።

  1. ^ አማረ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE Archived ጁላይ 31, 2017 at the Wayback Machine March 1976 እ.ኤ.አ.
  2. ^ Stewart, KM (2003). ""The African cherry (Prunus africana): can lessons be learned from an over-exploited medicinal tree?." [Review]". Journal of Ethnopharmacology 89 (1): 3–13. doi:10.1016/j.jep.2003.08.002. 
  3. ^ የጥቁር እንጨት ልጥ ውጥ የፍስ ውሃ እጢ ችግር ማከም ይችላል - ካቅረን cochrane.org