ጥቅምት ፲፩

ከውክፔዲያ

ጥቅምት ፲፩

ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፩ኛው እና የመፀው ፲፮ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፳፭ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፳፬ ዕለታት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  • ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - የሮማ ኦሊምፒክ የማራቶን ድል አድራጊው አበበ ቢቂላቶክዮ ውድድር የራሱን የኦሊምፒክ ክብረ ወሰን በመስበር በ2 ሰዓት 12 ደቂቃ 11.2 ሰከንድ አዲስ የዓለም ክብረ ወሰን ድልን ተቀዳጀ። ከዚህ ድል ከሰላሳ ስድስት ቀናት በፊት ትርፍ አንጀቱን በቀዶ ሕክምና አስወግዶ ስለነበረ፣ ድሉን ለሁለተኛ ጊዜ ብቻ ሳይሆን ሳያገግም በአዲስ ክብረ ወሰን ማሸነፉ በማራቶን ውድድር እስካሁን ድረስ አቻ የለሽ ጀግና አድርጎ አስመስክሮለታል።

ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዋቢ መጻሕፍትና ማስረጃ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ መስፍን አረጋ (ዲባቶ)ሰገላዊ አማርኛ፣ ፳፻ ዓ.ም
  2. ^ መስፍን አረጋ (ዲባቶ)]]፣ ሰገላዊ አማርኛ፣ ፳፻ ዓ.ም
  3. ^ መስፍን አረጋ (ዲባቶ)]]፣ ሰገላዊ አማርኛ፣ ፳፻ ዓ.ም
  4. ^ መስፍን አረጋ (ዲባቶ]]፣ ሰገላዊ አማርኛ፣ ፳፻ ዓ.ም


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ