Jump to content

24 ወረዳ

ከውክፔዲያ

መቅደላ ወረዳ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በደቡብ ወሎ ዞን ከሚገኙ 24 ወረዳዎች አንዷ ስትሆን የወረዳዋ ርዕሰ ከተማ ማሻ ትባላለች። ማሻ ከደሴ 152 ኪሜ ርቀት ላይ ትገኛለች። ወረዳው በምሥራቅ ከተንታ ወረዳ፣ በምዕራብ ከደቡብ ጎንደር ዞን እና ከሳይንት ወረዳ፣ በሰሜን ከሰሜን ወሎ ዞን እና ከደላንታ ወረዳ ጋር ይዋሰናል።