Jump to content

ቤርሳቤ

ከውክፔዲያ
የ18:31, 16 ኦክቶበር 2017 ዕትም (ከMedebBot2 (ውይይት | አስተዋጽኦ) ተዘጋጅቶ)
(ለውጡ) ← የፊተኛው እትም | «የአሁኑን እትም ለመመልከት» (ለውጡ) | የሚከተለው እትም → (ለውጡ)
በዘመናዊው ከተማ አቅራቢያ የተገኙት ፍርስራሾች ምሳሌ

ቤርሳቤ (ዕብራይስጥ፦ בְּאֵר שֶׁבַע /ብኤር ሳቬዕ/) የደቡብ እስራኤል ከተማ ሲሆን አሁን 200,000 ኗሪዎች አሉበት። በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት አብርሃምና ቤተሠቡ በቤርሳቤ ሲኖሩ ልጁ ይስሐቅ ተወለደ።