Jump to content

ኮሞሮስ (ፊልም)

ከውክፔዲያ
የ17:23, 25 ማርች 2011 ዕትም (ከAniten21 (ውይይት | አስተዋጽኦ) ተዘጋጅቶ)
(ለውጡ) ← የፊተኛው እትም | «የአሁኑን እትም ለመመልከት» (ለውጡ) | የሚከተለው እትም → (ለውጡ)

ኮሞሮስኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ የተመሰረተው በኖቬምበር 23 1996 እ.አ.አ. በደረሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ 961 የጠለፋ አደጋ ላይ ነው። ይህ ፊልም በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።