ጳጉሜ
Appearance
ጳጉሜን
| የጳጉሜ ቀኖች | ||||||
| 1 | 2 | 3 | 4 | 5 | 6 | |
ጳጉሜን የወር ስም ሆኖ በነሐሴ እና በመስከረም ወራት መኻል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ የመጨረሻው እና አሥራ ሦስተኛው (፲፫ ኛው) የወር ስም ነው። «ጳጉሜን» በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዘመነ ዮሐንስ ሥግር ዓመት (በጎርጎርያዊ አቆጣጠር leap year) በመሆኑ ስድስት (፮) ዕለታት አሉት። በዘመነ ልቆስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ አምስት (፭) ዕለታት አሉት።
«ጳጉሜን» የሚለው ስም ምንጩ ከግሪክ ቋንቋ ሲሆን <<ቀሪ ዕለታት>> ማለት ነው። [1] ነሐሴ የክረምት ሦስተኛው ወር ነው።
ኢትዮጵያ በአለም ብቸኛዋ የ13 ወራት ጸጋ ባለቤት ናት። ይህ የፓጉሜን ወር በኢትዮጵያውያን ዘንድ የምህረት ወር ተብሎ ይታመናል። ወደ አዲስ አመት መግቢያ (መሸጋገርያ) ወርም ነው።
መ/ር ደሳለው በሪሁን
- ስም: መ/ር ደሳለኝ በሪሁን ታምር
- የትውልድ ቦታ: ኮሪ ጎሃና ቀበሌ ቸዋሲ ኪ/ምህረት ልዩ ስሙ ዋሪ ጎጥ በኢትዮጵያ በአፍሪካ"
- የትውልድ ዘመን: መስከረም 23/1978 ዓ.ም ከአባታቸው አ/ቶ በሪሁን ታምር እና ከእናታቸው ወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ በዜያን ዘመን በዘመነ ማርቆስ በእግዚአብሔር በእየሱስ ክርስቶስ ፍቃድ ተወለዱ።
- ሃይማኖት: ክርስትና ኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ፣በመፅሃፍ ቅዱስ በአማርኛ(አማረኛ) ኢት ቋንቋ በተፃፈው መሰረት፣
- ስራ: መምህርነት
- የትም/ት ደረጃ: በበችላር ዲግሪ(12+4)
- የቅጥር ዘመን: 2000 ዓ.ም በፋ/ለ ወረዳ ትም/ፅ/ቤት በኩል ተቀጠረ
- የስራ ቦታ: ገዘኸራ አጠ/1ኛ/ደ/ት/ቤት
- የሚያስተምረው የት/ት አይነት: Geography
- የመኖርያ ቦታ: አ/ቅዳም ከተማ 01 ቀበሌ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን አጠገብ
- የትዳር ሁኔታ: ያገባ/ባለትዳር እና 5 የወንድ ልጆች አባት
- የልጆች ስም:
- የሚስት ስም:
- የቤተሰብ ሁኔታ
በአሁኑ ሰአት በስራ መስክ በመምህርነት እየሰራ የለ ለስራ በጣም
ታጠሪ እና ጠንካራ ሲሆን በኢትዮጲያ ከሚገኙት መምህራን ውስጥ አንዱ ነው።
| የኢትዮጵያ ወራት | |
|---|---|
| መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ | |
Template loop detected: መለጠፊያ:ዘመናት
|
አዲስ የሳይንስ ጽሑፍ ለማቅረብ እሚከተለው ሳጥን ውስጥ ርዕሱን ያስቀምጡ!
| ||||||||||||||||||
መረጃ
| ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
| የኢትዮጵያ ወራት | |
|---|---|
| መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ | |
ዋቢ ምንጮች
- ↑ "Archive copy". Archived from the original on 2014-03-31. በ2010-09-03 የተወሰደ.
| ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
