Jump to content

፳፻፬

ከውክፔዲያ
የ15:13, 4 ጃንዩዌሪ 2013 ዕትም (ከBulgew1 (ውይይት | አስተዋጽኦ) ተዘጋጅቶ)
(ለውጡ) ← የፊተኛው እትም | «የአሁኑን እትም ለመመልከት» (ለውጡ) | የሚከተለው እትም → (ለውጡ)

፳፻፬ ዓመተ ምሕረት በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዘመነ ዮሐንስ ሲሆን ዓመቱ ባለ ፫፻፷፭ ቀናት ዓመት ነው። ከመስከረም እስከ ነሐሴ ያሉት አሥራ ሁለቱ ወራት እያንዳንዳቸው ሠላሳ (፴) ቀናት ሲኖሩዋቸው አሥራ ሦሥተኛው የጳጉሜ ወር ደግሞ ፭ ቀናት አሉት።

በሌሎች አቆጣጠሮች

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ባብዛኛው የዓለም ሕዝቦች የጎርጎርያን ካሌንዳር ይጠቀማሉ። ስለሆነም ከታኅሣሥ ፳፪ ቀን ፳፻፬ ዓመተ ምሕረት በኋላ) 2012 እ.ኤ.አ. ነው።

በሚከተሉት አገራት ግን፣ የተለያዩ አቆጣጠሮችን (በመንግሥት ሥራ) በይፋ ይጠቀማሉ፦ መስከረም ፩ ቀን ፳፻፬ ዓመተ ምሕረት በነዚህ አገራት

ከዚህ በላይ በየአገሩ ብዙ ልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ አቆጣጠሮች አሉ።

የ ፳፻፬ ዓ/ም ዓቢይ ማስታወሻዎች

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]