ሃኑካ (חֲנֻכָּה) በአይሁዳውያን የሚከበረ በዓል ሲሆን፣ በእ.ኤ.አ. ከክርስቶስ በፊት 2ኛው ክፍለ ዘመን በመቄዶናውያን (ማካቤዎች) በሰለውኪድ ኢምፓየር ላይ ያደረጉትን እንቅስቃሴ የሚያስታውስ በዓል ነው። በዚያን ጊዜ ማካቤዎች ኢየሩሳሌምን እና ሁለተኛውን ቤተ መቅደስ በተሳካ ሁኔታ መልሰው አገኙ።[1]