ከ«ጳጉሜ ፭» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 3፦ | መስመር፡ 3፦ | ||
* [[1252]] - [[እጣልያ]] የንጉስ ወገን በ[[ፓፓ]] ወገን በ[[ሞንታፔርቲ]] ድል አደረገ። |
* [[1252]] - [[እጣልያ]] የንጉስ ወገን በ[[ፓፓ]] ወገን በ[[ሞንታፔርቲ]] ድል አደረገ። |
||
* [[1788]] - የ[[ፈረንሳይ]] ሰራዊት በ[[አውስትሪያ]] ጭፍሮች ላይ በ[[ባሣኖ ውግያ]] አሸነፉ። |
* [[1788]] - የ[[ፈረንሳይ]] ሰራዊት በ[[አውስትሪያ]] ጭፍሮች ላይ በ[[ባሣኖ ውግያ]] አሸነፉ። |
||
* [[1831]] - [[ጆን ኸርሸል]] መጀመርያ [[ፎቶ]] አነሳ። |
|||
* [[1842]] - [[ካሊፎርኒያ]] 31ኛ ክፍላገር (ስቴት) ሆነች። |
|||
* [[1911]] - በ[[ሳንዠርመን ውል]] [[ዩጎስላቪያ]]፣ [[ሃንጋሪ]]ና [[ቸኮስሎቫኪያ]] ከ[[አውስትሪያ]] ነጻነታቸውን አገኙ። |
* [[1911]] - በ[[ሳንዠርመን ውል]] [[ዩጎስላቪያ]]፣ [[ሃንጋሪ]]ና [[ቸኮስሎቫኪያ]] ከ[[አውስትሪያ]] ነጻነታቸውን አገኙ። |
||
* [[1934]] - በ[[2ኛ አለማዊ ጦርነት]] የጓደኞች ሃያላት በ[[ማጁንጋ ማዳጋስካር]] ደረሱ። |
* [[1934]] - በ[[2ኛ አለማዊ ጦርነት]] የጓደኞች ሃያላት በ[[ማጁንጋ ማዳጋስካር]] ደረሱ። |
እትም በ14:32, 4 ሜይ 2006
ጳጉሜ 5 ቀን: ብሄራዊ ቀን በጂብራልታር...
ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- 1252 - እጣልያ የንጉስ ወገን በፓፓ ወገን በሞንታፔርቲ ድል አደረገ።
- 1788 - የፈረንሳይ ሰራዊት በአውስትሪያ ጭፍሮች ላይ በባሣኖ ውግያ አሸነፉ።
- 1831 - ጆን ኸርሸል መጀመርያ ፎቶ አነሳ።
- 1842 - ካሊፎርኒያ 31ኛ ክፍላገር (ስቴት) ሆነች።
- 1911 - በሳንዠርመን ውል ዩጎስላቪያ፣ ሃንጋሪና ቸኮስሎቫኪያ ከአውስትሪያ ነጻነታቸውን አገኙ።
- 1934 - በ2ኛ አለማዊ ጦርነት የጓደኞች ሃያላት በማጁንጋ ማዳጋስካር ደረሱ።
- 1966 - ጊኔ-ቢሳው ነጻነቱን ከፖርቱጋል አገኘ።
- 1994 - ገለልተኛ አገር የሆነ ስዊስ በመጨረሻ የተባበሩት መንግስታት አባል ሆነ።