ከ«ኦሊቨር ክሮምዌል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''ኦሊቨር ክሮምዌል''' ([[ሚያዝያ 20]] ቀን [[1591]] ዓ.ም.-[[ጳጉሜ 1]] ቀን [[1650]] ዓ.ም. የኖሩ) በንጉሥ ፋንታ የ[[እንግሊዝ]] አገር ጠባቂና መሪ ነበሩ።
'''ኦሊቨር ክሮምዌል''' ([[ሚያዝያ 20]] ቀን [[1591]] ዓ.ም.-[[ጳጉሜ 1]] ቀን [[1650]] ዓ.ም. የኖሩ) በንጉሥ ፋንታ የ[[እንግሊዝ]] አገር ጠባቂና መሪ ነበሩ።


[[የእንግሊዝ ብሔራዊ ጦርነት]] በጀመረበት ጊዜ ([[1634]] ዓ.ም.) ዖሊቨር ክሮምዌል የ[[ፒዩሪታን]] ወገን መሪ ሆነው ነበር። በተደረገው አብዮት በንጉሡ [[1 ቻርልስ]] ይሙት በቃ ከተፈረደባቸው ቀጥሎ ([[1641]] ዓ.ም.) አገሩ ያለ ንጉሥ መንግስት ሆኖ የእንግሊዝ ኅብረተሠብ (''Commonwealth'') ወይም የጋራ ደኅንነት) ይባል ነበር። በ[[1645]] ዓ.ም. የክሮምዌል ማዕረግ «ጌታ ጠባቂ» ሆነ። ሆኖም እንደ ንጉሥ ያሕል ሥልጣን ነበራቸው። የፕዩሪታን ወገኖች በጽናት የሮማ ቤተክርስቲያንና ጳጳሱን እንደ ተቃወሙት መጠን በዚያን ዘመን የ[[ፕሮቴስታንት]] ''ኮዝ'' (ምክንያት) ተግፋፋ። ከዚህ በላይ ኤጲስቆጶሳዊ ወይም [[የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን]] (አንግሊካን) ተቃዋሚዎች ነበሩ። በ1650 ዓ.ም. ክሮምዌል በድንገት ከትኩሳት ታምመው ዓረፉና ልጃቸው [[ሪቻርድ ክሮምዌል]] ተከታያቸው ጌታ ጠባቂ ሆነ። ሪቻርድ ግን እንደ አባቱ ኃይለኛ መሪ አልነበረምና በጥቂት ግዜ ውስጥ ከሹመቱ ወረደ። ከአንድ አመት ችግሮች በኋላ ንጉሣዊው ወገን ወደ ሥልጣን ተመለሰና የ1 ቻርልስ ልጅ [[2 ቻርልስ]] ዙፋኑን ያዙ።
[[የእንግሊዝ ብሔራዊ ጦርነት]] በጀመረበት ጊዜ ([[1634]] ዓ.ም.) ዖሊቨር ክሮምዌል የ[[ፒዩሪታን]] ወገን መሪ ሆነው ነበር። በተደረገው አብዮት በንጉሡ [[1 ቻርልስ]] ይሙት በቃ ከተፈረደባቸው ቀጥሎ ([[1641]] ዓ.ም.) አገሩ ያለ ንጉሥ መንግስት ሆኖ የእንግሊዝ ኅብረተሠብ (''Commonwealth'') ወይም የጋራ ደኅንነት) ይባል ነበር። በ[[1645]] ዓ.ም. የክሮምዌል ማዕረግ «ጌታ ጠባቂ» ሆነ። ሆኖም እንደ ንጉሥ ያሕል ሥልጣን ነበራቸው። የፕዩሪታን ወገኖች በጽናት የሮማ ቤተክርስቲያንና ጳጳሱን እንደ ተቃወሙት መጠን በዚያን ዘመን የ[[ፕሮቴስታንት]] ''ኮዝ'' (ምክንያት) ተግፋፋ። ከዚህ በላይ ኤጲስቆጶሳዊ ወይም [[የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን]] (አንግሊካን) ተቃዋሚዎች ነበሩ። በ1650 ዓ.ም. ክሮምዌል በድንገት ከትኩሳት ታምመው ዓረፉና ልጃቸው [[ሪቻርድ ክሮምዌል]] ተከታያቸው ጌታ ጠባቂ ሆነ። ሪቻርድ ግን እንደ አባቱ ኃይለኛ መሪ አልነበረምና በጥቂት ግዜ ውስጥ (በ[[1651]] ዓ.ም.) ከሹመቱ ወረደ። ከአንድ አመት ችግሮች በኋላ በ[[1652]] ዓ.ም. ንጉሣዊው ወገን ወደ ሥልጣን ተመለሰና የ1 ቻርልስ ልጅ [[2 ቻርልስ]] ዙፋኑን ያዙ።


[[መደብ:ታሪክ]]
[[መደብ:ታሪክ]]

እትም በ15:20, 27 ጃንዩዌሪ 2009

ኦሊቨር ክሮምዌል (ሚያዝያ 20 ቀን 1591 ዓ.ም.-ጳጉሜ 1 ቀን 1650 ዓ.ም. የኖሩ) በንጉሥ ፋንታ የእንግሊዝ አገር ጠባቂና መሪ ነበሩ።

የእንግሊዝ ብሔራዊ ጦርነት በጀመረበት ጊዜ (1634 ዓ.ም.) ዖሊቨር ክሮምዌል የፒዩሪታን ወገን መሪ ሆነው ነበር። በተደረገው አብዮት በንጉሡ 1 ቻርልስ ይሙት በቃ ከተፈረደባቸው ቀጥሎ (1641 ዓ.ም.) አገሩ ያለ ንጉሥ መንግስት ሆኖ የእንግሊዝ ኅብረተሠብ (Commonwealth) ወይም የጋራ ደኅንነት) ይባል ነበር። በ1645 ዓ.ም. የክሮምዌል ማዕረግ «ጌታ ጠባቂ» ሆነ። ሆኖም እንደ ንጉሥ ያሕል ሥልጣን ነበራቸው። የፕዩሪታን ወገኖች በጽናት የሮማ ቤተክርስቲያንና ጳጳሱን እንደ ተቃወሙት መጠን በዚያን ዘመን የፕሮቴስታንት ኮዝ (ምክንያት) ተግፋፋ። ከዚህ በላይ ኤጲስቆጶሳዊ ወይም የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን (አንግሊካን) ተቃዋሚዎች ነበሩ። በ1650 ዓ.ም. ክሮምዌል በድንገት ከትኩሳት ታምመው ዓረፉና ልጃቸው ሪቻርድ ክሮምዌል ተከታያቸው ጌታ ጠባቂ ሆነ። ሪቻርድ ግን እንደ አባቱ ኃይለኛ መሪ አልነበረምና በጥቂት ግዜ ውስጥ (በ1651 ዓ.ም.) ከሹመቱ ወረደ። ከአንድ አመት ችግሮች በኋላ በ1652 ዓ.ም. ንጉሣዊው ወገን ወደ ሥልጣን ተመለሰና የ1 ቻርልስ ልጅ 2 ቻርልስ ዙፋኑን ያዙ።