ከ«ማይጨው» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
ash
 
እነቶ ፈንቶ በእውነተኛ መጣጥፍ ተተካ
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''ማይጨው''' ([[ትግርኛ]] ማይጭው "የጨው ውኃ") በስሜን [[ኢትዮጵያ]] ያለች መንደር ናት። ከ[[ደሴ]] 190 ኪሎ ሜትር ወደ ስሜን በ[[አዲስ አበባ]]-[[አስመራ]] መንገድ በ[[ትግራይ ክልል]] ደቡባዊ ክፍል ስትገኝ ኬክሮሷና ኬንትሮሷ 12°47′N 39°32′E ከፍታዋም 2,479 ሜትር ነው።
ashenafi

በ1997 ዓ.ም. ከ[[ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ]] በቀረበው ቁጥር መሠረት የማይጨው ጠቅላላ ሕዝብ ቁጥር 34,379 ሰዎች እንደ ነበር ይገመታል። ከነዚህም 16,702 ወንዶችና 17,222 ሴቶች ነበሩ። በ1984 ብሄራዊ ቆጠራ ግን 19,757 ኗሪዎች ነበሩ።

በማይጨው አካባቢ ግጥሚያ በ{{ቀን|31 March}} [[1928]] ዓ.ም. በ[[ጣልያ ጦርነት]] ጊዜ የ[[ፋሺስት]] ሃያላት በመሳርያዎች ምክንያት ድል አድርገው ወደ አዲስ አበባ ቀረቡ።

[[Category:ከተሞች]]
[[Category:ትግራይ]]
[[en:Maychew]]
[[es:Maychew]]

እትም በ03:45, 5 ኦገስት 2006

ማይጨው (ትግርኛ ማይጭው "የጨው ውኃ") በስሜን ኢትዮጵያ ያለች መንደር ናት። ከደሴ 190 ኪሎ ሜትር ወደ ስሜን በአዲስ አበባ-አስመራ መንገድ በትግራይ ክልል ደቡባዊ ክፍል ስትገኝ ኬክሮሷና ኬንትሮሷ 12°47′N 39°32′E ከፍታዋም 2,479 ሜትር ነው።

በ1997 ዓ.ም. ከማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ በቀረበው ቁጥር መሠረት የማይጨው ጠቅላላ ሕዝብ ቁጥር 34,379 ሰዎች እንደ ነበር ይገመታል። ከነዚህም 16,702 ወንዶችና 17,222 ሴቶች ነበሩ። በ1984 ብሄራዊ ቆጠራ ግን 19,757 ኗሪዎች ነበሩ።

በማይጨው አካባቢ ግጥሚያ በመጋቢት 22 ቀን 1928 ዓ.ም. በጣልያ ጦርነት ጊዜ የፋሺስት ሃያላት በመሳርያዎች ምክንያት ድል አድርገው ወደ አዲስ አበባ ቀረቡ።