ከ«ሀዲስ ዓለማየሁ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
editing - some improvement
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
ደራሲ '''ሀዲስ አላማየሁ''' ከአባታቸው ከቄስ አለማየሁ ሰለሞንና ከእናታቸው ወይዘሮ ደስታ አለሙ በ[[1902]]ዓ.ም. በ [[ደብረ ማርቆስ]] ወረዳ በ እንዶር ኪዳነ ምህረት ቀበሌ ተወለዱ። ገና በጨቅላ እድሜያቸው በቤተ ክርስቲያን የሚሰጠውን ትምህርት መከታተል ጀመሩ። የቤተክርስቲያን ስርአታትንና መንፈሳዊ ትምህርትን በጎጃም ገዳማት በደብረ ኤሊያስ፣ በደብረ ወርቅና በዲማ ከቀሰሙ በሗላ ወደ [[አዲስ አበባ]] በመሄድ በ[[ስዊድን]] ሚሽነሪ ትምህርት ቤት በሗላም በራስ [[ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት]] ትምህርታቸውን ተከታተሉ። ለትንሽ ግዜ በአስተማሪነት ሰራ ተሰማርተው እንዳገለገሉ የፋሽስት [[ጣሊያን]] ወረራ ተከሰተ።
ደራሲ '''ሀዲስ አለማየሁ''' ከአባታቸው ከቄስ አለማየሁ ሰለሞን እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ደስታ አለሙ በ[[ደብረ ማርቆስ]] ወረዳ በእንዶር ኪዳነ ምኅረት ቀበሌ በ[[1902]]ዓ.ም. ተወለዱ። ገና በጨቅላ እድሜያቸው በቤተ ክርስቲያን የሚሰጠውን ትምህርት መከታተል ጀመሩ። የቤተክርስቲያን ስርአታትንና መንፈሳዊ ትምህርትን በጎጃም ገዳማት በደብረ ኤልያስ፣ በደብረ ወርቅና በዲማ ከቀሰሙ በሗላ ወደ [[አዲስ አበባ]] በመሄድ በ[[ስዊድን]] ሚሽነሪ ትምህርት ቤት በሗላም በራስ [[ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት]] ትምህርታቸውን ተከታተሉ። ለትንሽ ግዜ በአስተማሪነት ሰራ ተሰማርተው እንዳገለገሉ የፋሽስት [[ጣሊያን]] ወረራ ተከሰተ።


በጦር ሜዳ ዘምተው ሲዋጉ ቆይተው በአርበኝነት ሲንቀሳቀሱ በመያዛቸው ጣሊያን ከራስ እመሩ ሀይለ ስላሴ ጋር ተልከው ለሰባት አመት ታስረው ቆይተዋል።
በጦር ሜዳ ዘምተው ሲዋጉ ቆይተው በአርበኝነት ሲንቀሳቀሱ በመያዛቸው ጣሊያን ከራስ እመሩ ሀይለ ስላሴ ጋር ተልከው ለሰባት አመት ታስረው ቆይተዋል።
መስመር፡ 5፦ መስመር፡ 5፦
ከዚያም በተመለሱበት ጊዜ በትምህርታቸው እንደገና በኦክስፎርድ ከገፉ በሗላ በተለያዩ የ[[መንግስት ተቋማት]] በተለይም በ[[ትምህርት ሚኒስቴር]] ለረጅም ግዜ አገልግለዋል።
ከዚያም በተመለሱበት ጊዜ በትምህርታቸው እንደገና በኦክስፎርድ ከገፉ በሗላ በተለያዩ የ[[መንግስት ተቋማት]] በተለይም በ[[ትምህርት ሚኒስቴር]] ለረጅም ግዜ አገልግለዋል።


አዲስ አለማየሁ በርካታ የስነጽሁፍ ስራዋችን አበርክተዋል። ከነዚህም ውስጥ ታላቅ አድናቆትንና እውቅናን ያተረፈው ስራቸው [['''ፍቅር እስከ መቃብር''']] በሁለት የተለያዩ መደቦች ውስጥ የሚገኙ የሁለት ሰዎች የፍቅር ታሪክ ላይ ያተኩራል። እንዲሁም በ[[1970]] [[ወንጀለኛው ዳኛ]] በ 1980 ደግሞ ስለ ማህበራዊ ጉዳዮችና ስለ ጣሊያን ውርስ የሚዳስሰውን [[የልም እዣት]] የተሰኙትን ልብ ወለድ ታሪኮች ለንባብ አቅርባዋል።
አዲስ አለማየሁ በርካታ የስነጽሁፍ ስራዋችን አበርክተዋል። ከነዚህም ውስጥ ታላቅ አድናቆትንና እውቅናን ያተረፈው ስራቸው '''[[ፍቅር እስከ መቃብር]]''' በሁለት የተለያዩ መደቦች ውስጥ የሚገኙ የሁለት ሰዎች የፍቅር ታሪክ ላይ ያተኩራል። እንዲሁም በ[[1970]] [[ወንጀለኛው ዳኛ]] በ 1980 ደግሞ ስለ ማህበራዊ ጉዳዮችና ስለ ጣሊያን ውርስ የሚዳስሰውን [[የልም እዣት]] የተሰኙትን ልብ ወለድ ታሪኮች ለንባብ አቅርባዋል።


ከኢዚህም ባሻገር:
ከዚህ ባሻገር:


*የበሻና የወደሁላ ጋብቻ
*[[የበሻና የወደሁላ ጋብቻ]]
*ተረት ተረት የመሰረት
*[[ተረት ተረት የመሰረት]]
*[[ትዝታ]]
*ትዘታ
የተሰኙት ጽሁፎችና የሌሎች በርካታ ስራዎች ባለቤት ናቸው።


አዲስ አለማየሁ በ[[1996]]ዓ.ም. በ 94 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።


የተሰኙት ጽሁፎችና የሌሎች በርካታ ስራዎች ባለቤት ናቸው።

አዲስ አለማየሁ በ[[1996]] በ 94 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።
[[Category:ጸሓፊዎች]]
[[Category:ጸሓፊዎች]]
[[en:Haddis_Alemayehu]]
[[en:Haddis Alemayehu]]

እትም በ17:45, 4 ሴፕቴምበር 2006

ደራሲ ሀዲስ አለማየሁ ከአባታቸው ከቄስ አለማየሁ ሰለሞን እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ደስታ አለሙ በደብረ ማርቆስ ወረዳ በእንዶር ኪዳነ ምኅረት ቀበሌ በ1902ዓ.ም. ተወለዱ። ገና በጨቅላ እድሜያቸው በቤተ ክርስቲያን የሚሰጠውን ትምህርት መከታተል ጀመሩ። የቤተክርስቲያን ስርአታትንና መንፈሳዊ ትምህርትን በጎጃም ገዳማት በደብረ ኤልያስ፣ በደብረ ወርቅና በዲማ ከቀሰሙ በሗላ ወደ አዲስ አበባ በመሄድ በስዊድን ሚሽነሪ ትምህርት ቤት በሗላም በራስ ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ትምህርታቸውን ተከታተሉ። ለትንሽ ግዜ በአስተማሪነት ሰራ ተሰማርተው እንዳገለገሉ የፋሽስት ጣሊያን ወረራ ተከሰተ።

በጦር ሜዳ ዘምተው ሲዋጉ ቆይተው በአርበኝነት ሲንቀሳቀሱ በመያዛቸው ጣሊያን ከራስ እመሩ ሀይለ ስላሴ ጋር ተልከው ለሰባት አመት ታስረው ቆይተዋል።

ከዚያም በተመለሱበት ጊዜ በትምህርታቸው እንደገና በኦክስፎርድ ከገፉ በሗላ በተለያዩ የመንግስት ተቋማት በተለይም በትምህርት ሚኒስቴር ለረጅም ግዜ አገልግለዋል።

አዲስ አለማየሁ በርካታ የስነጽሁፍ ስራዋችን አበርክተዋል። ከነዚህም ውስጥ ታላቅ አድናቆትንና እውቅናን ያተረፈው ስራቸው ፍቅር እስከ መቃብር በሁለት የተለያዩ መደቦች ውስጥ የሚገኙ የሁለት ሰዎች የፍቅር ታሪክ ላይ ያተኩራል። እንዲሁም በ1970 ወንጀለኛው ዳኛ በ 1980 ደግሞ ስለ ማህበራዊ ጉዳዮችና ስለ ጣሊያን ውርስ የሚዳስሰውን የልም እዣት የተሰኙትን ልብ ወለድ ታሪኮች ለንባብ አቅርባዋል።

ከዚህ ባሻገር:

የተሰኙት ጽሁፎችና የሌሎች በርካታ ስራዎች ባለቤት ናቸው።

አዲስ አለማየሁ በ1996ዓ.ም. በ 94 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።