ከ«ማይጨው» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
እነቶ ፈንቶ በእውነተኛ መጣጥፍ ተተካ |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
'''ማይጨው''' ([[ትግርኛ]] ማይጭው "የጨው ውኃ") በስሜን [[ኢትዮጵያ]] ያለች መንደር ናት። ከ[[ደሴ]] 190 ኪሎ ሜትር ወደ ስሜን በ[[አዲስ አበባ]]-[[አስመራ]] መንገድ በ[[ትግራይ ክልል]] ደቡባዊ ክፍል ስትገኝ ኬክሮሷና ኬንትሮሷ |
'''ማይጨው''' ([[ትግርኛ]] ማይጭው "የጨው ውኃ") በስሜን [[ኢትዮጵያ]] ያለች መንደር ናት። ከ[[ደሴ]] 190 ኪሎ ሜትር ወደ ስሜን በ[[አዲስ አበባ]]-[[አስመራ]] መንገድ በ[[ትግራይ ክልል]] ደቡባዊ ክፍል ስትገኝ ኬክሮሷና ኬንትሮሷ {{coor dm |12|47|N|39|32|E}} ከፍታዋም 2,479 ሜትር ነው። |
||
በ1997 ዓ.ም. ከ[[ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ]] በቀረበው ቁጥር መሠረት የማይጨው ጠቅላላ ሕዝብ ቁጥር 34,379 ሰዎች እንደ ነበር ይገመታል። ከነዚህም 16,702 ወንዶችና 17,222 ሴቶች ነበሩ። በ1984 ብሄራዊ ቆጠራ ግን 19,757 ኗሪዎች ነበሩ። |
በ1997 ዓ.ም. ከ[[ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ]] በቀረበው ቁጥር መሠረት የማይጨው ጠቅላላ ሕዝብ ቁጥር 34,379 ሰዎች እንደ ነበር ይገመታል። ከነዚህም 16,702 ወንዶችና 17,222 ሴቶች ነበሩ። በ1984 ብሄራዊ ቆጠራ ግን 19,757 ኗሪዎች ነበሩ። |
እትም በ17:56, 6 ሴፕቴምበር 2006
ማይጨው (ትግርኛ ማይጭው "የጨው ውኃ") በስሜን ኢትዮጵያ ያለች መንደር ናት። ከደሴ 190 ኪሎ ሜትር ወደ ስሜን በአዲስ አበባ-አስመራ መንገድ በትግራይ ክልል ደቡባዊ ክፍል ስትገኝ ኬክሮሷና ኬንትሮሷ 12°47′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°32′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ከፍታዋም 2,479 ሜትር ነው።
በ1997 ዓ.ም. ከማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ በቀረበው ቁጥር መሠረት የማይጨው ጠቅላላ ሕዝብ ቁጥር 34,379 ሰዎች እንደ ነበር ይገመታል። ከነዚህም 16,702 ወንዶችና 17,222 ሴቶች ነበሩ። በ1984 ብሄራዊ ቆጠራ ግን 19,757 ኗሪዎች ነበሩ።
በማይጨው አካባቢ ግጥሚያ በመጋቢት 22 ቀን 1928 ዓ.ም. በጣልያ ጦርነት ጊዜ የፋሺስት ሃያላት በመሳርያዎች ምክንያት ድል አድርገው ወደ አዲስ አበባ ቀረቡ።