ከ«እየሩሳሌም» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ robot Adding: mwl:Jarusalen |
MelancholieBot (ውይይት | አስተዋጽኦ) ጥ roboto aldono de: ceb:Herusalen |
||
መስመር፡ 31፦ | መስመር፡ 31፦ | ||
[[ca:Jerusalem]] |
[[ca:Jerusalem]] |
||
[[cbk-zam:Jerusalem]] |
[[cbk-zam:Jerusalem]] |
||
[[ceb:Herusalen]] |
|||
[[cs:Jeruzalém]] |
[[cs:Jeruzalém]] |
||
[[cu:Їєроусали́мъ]] |
[[cu:Їєроусали́мъ]] |
እትም በ21:30, 4 ሴፕቴምበር 2009
እስራኤል በ1949 እ.ኤ.አ. ዋና ከተማነቱን ከቴል አቪቭ ወደ ምዕራብ ኢየሩሳሌም አዛወረች። በ1967 እ.ኤ.አ. በተዋጀ ጦርነት ምሥራቅ ኢየሩሳሌምን ደግሞ ያዘች። በ1980 እ.ኤ.አ. እስራኤል ሙሉ ከተማውን ዋና ከተማዋ ሆኖ ሾመችው። ነግር ግን አብዛኛው አገራት ይህን አድራጎት ሳይቀበሉ ኤምባሲዎቻቸው እስካሁን በቴል አቪቭ ናቸው የሚገኙ። ፍልስጤም ደግሞ ዋና ከተማውን አድርጎታልና ዛሬም በጣም ተቃራኒ ጉዳይ ሆኗል።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 695,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 31°47′ ሰሜን ኬክሮስ እና 35°13′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |