ከ«ዱሻንቤ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
robot Adding: mr:दुशांबे
roboto aldono de: yo:Dushanbe
መስመር፡ 78፦ መስመር፡ 78፦
[[war:Dushanbe]]
[[war:Dushanbe]]
[[yi:דושאנבע]]
[[yi:דושאנבע]]
[[yo:Dushanbe]]
[[zh:杜尚别]]
[[zh:杜尚别]]
[[zh-min-nan:Dushanbe]]
[[zh-min-nan:Dushanbe]]

እትም በ19:44, 28 ኖቬምበር 2009

ዱሻንቤ (Душанбе) የታጂኪስታን ዋና ከተማ ነው።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 817,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 590,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 38°38′ ሰሜን ኬክሮስ እና 68°51′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

እስከ 1921 ዓ.ም. ድረስ ስሙ ድዩሻንቤ ሲሆን ስታሊን ግን ከተማውን ስታሊናባድ ሰየመው። በ1952 ዓ.ም. ግን ስሙ ዱሻንቤ ሆነ። ይህ ማለት በፋርስኛ 'ሰኞ' ('ዱ' - ሁለት፣ 'ሻንቤ' - ቀን) ነው። ምክንያቱም በየሰኞ ገበያ ይገኝ ነበር።