ከ«ጥቅምት ፬» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
* ፲፯፻፬ ዓ.ም በስመ መንግሥት፣ [[ወልደ አምበሳ]] የተባሉት የ[[ኢትዮጵያ]] [[ንጉሠ ነገሥት]] [[ቴዎፍሎስ]] አረፉ። |
* ፲፯፻፬ ዓ.ም - በስመ መንግሥት፣ [[ወልደ አምበሳ]] የተባሉት የ[[ኢትዮጵያ]] [[ንጉሠ ነገሥት]] [[ቴዎፍሎስ]] አረፉ። |
||
* ፲፱፻፵፯ ዓ.ም የ[[እንግሊዝ|ብሪታንያ]]ዋ ንግሥት [[ዳግማዊት ኤልሳቤጥ]] ለሁለት ሣምንት ጉብኝት የመጡትን ግርማዊ [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]]ን በ[[ለንደን]] [[ቪክቶርያ]] የባቡር ጣቢያ ተቀበሉ። |
* ፲፱፻፵፯ ዓ.ም - የ[[እንግሊዝ|ብሪታንያ]]ዋ ንግሥት [[ዳግማዊት ኤልሳቤጥ]] ለሁለት ሣምንት ጉብኝት የመጡትን ግርማዊ [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]]ን በ[[ለንደን]] [[ቪክቶርያ]] የባቡር ጣቢያ ተቀበሉ። |
||
* ፲፱፻፶፭ ዓ.ም የ[[አሜሪካ]] ዓየር ኃይል የስለላ አውሮፕላን በ[[ኩባ]] ላይ የ[[ሶቭየት ኅብረት]] የ[[ኑክሊየር መሣሪያ]]ዎች በመገጣጠም ላይ መሆናቸውን የሚያሳዩ መረጃ ፎቶግራፎች አነሳ። ይኼም የ[[ኩባ ሚሳይል ክራይስስ]] በመባል የተጠራውን አደገኛ መፋጠጥ ያስከተለ ሂደት ነው። |
* ፲፱፻፶፭ ዓ.ም - የ[[አሜሪካ]] ዓየር ኃይል የስለላ አውሮፕላን በ[[ኩባ]] ላይ የ[[ሶቭየት ኅብረት]] የ[[ኑክሊየር መሣሪያ]]ዎች በመገጣጠም ላይ መሆናቸውን የሚያሳዩ መረጃ ፎቶግራፎች አነሳ። ይኼም የ[[ኩባ ሚሳይል ክራይስስ]] በመባል የተጠራውን አደገኛ መፋጠጥ ያስከተለ ሂደት ነው። |
||
* ፲፱፻፶፯ ዓ.ም በ[[አሜሪካ]] የሰብዐዊ መብት እንቅስቃሴ መሪ የነበሩት ጥቁር አሜሪካዊ [[ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር]] የ [[ኖቤል]] ሰላማዊ ሽልማት አሸናፊነታቸው ይፋ ተደረገ። |
* ፲፱፻፶፯ ዓ.ም - በ[[አሜሪካ]] የሰብዐዊ መብት እንቅስቃሴ መሪ የነበሩት ጥቁር አሜሪካዊ [[ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር]] የ [[ኖቤል]] ሰላማዊ ሽልማት አሸናፊነታቸው ይፋ ተደረገ። |
||
* ፲፱፻፸፬ ዓ.ም የቀድሞው የ[[ግብጽ]] ፕሬዚዳንት [[አንዋር ሳዳት]] በወታደራዊ ዓመጸኞች ጥይት በተገደሉ በሳምቱ ምክትላቸው [[ሆስኒ ሙባራክ]] ፬ኛው የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆኑ። |
* ፲፱፻፸፬ ዓ.ም - የቀድሞው የ[[ግብጽ]] ፕሬዚዳንት [[አንዋር ሳዳት]] በወታደራዊ ዓመጸኞች ጥይት በተገደሉ በሳምቱ ምክትላቸው [[ሆስኒ ሙባራክ]] ፬ኛው የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆኑ። |
||
* ፲፱፻፹፯ ዓ.ም የ[[ፍልስጥኤም]] መሪ [[ያስር አራፋት]] እና የ[[እስራኤል]] ጠቅላይ ሚኒስቴር [[ይስሓቅ ራቢን]] እንዲሁም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ (የአሁኑ ፕረዚዳንት) [[ስምዖን ፔሬስ]] የዓመቱ የ [[ኖቤል]] ሰላማዊ ሽልማት አሸናፊነታቸው ይፋ ተደረገ። |
* ፲፱፻፹፯ ዓ.ም - የ[[ፍልስጥኤም]] መሪ [[ያስር አራፋት]] እና የ[[እስራኤል]] ጠቅላይ ሚኒስቴር [[ይስሓቅ ራቢን]] እንዲሁም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ (የአሁኑ ፕረዚዳንት) [[ስምዖን ፔሬስ]] የዓመቱ የ [[ኖቤል]] ሰላማዊ ሽልማት አሸናፊነታቸው ይፋ ተደረገ። |
||
* ፲፱፻፺፪ ዓ.ም. በምሥራቅ [[አፍሪቃ]] የ[[ታንዛኒያ]] መሪ የነበሩት፤ በወገኖቻቸው አቆላማጭ ጥሪ ምዋሊሙ (አስተማሪ) በመባል የሚታወቁት [[ጁልየስ ካምባራጌ ኔሬሬ]] በ[[ለንደን]] ሆስፒታል በ[[ሉኪሚያ]] በሽታ ምክንያት አረፉ። እኒህ ታላቅ አፍሪቃዊ መሪ የ[[አፍሪቃ አንድነት ድርጅት]]ን ከመሠረቱት አንዱ ሲሆኑ፤ በአህጉሩ የመጀመሪያው በፈቃዳቸው የፕሬዚዳንትነት ስልጣናቸውን የለቀቁ ናቸው። |
* ፲፱፻፺፪ ዓ.ም. - በምሥራቅ [[አፍሪቃ]] የ[[ታንዛኒያ]] መሪ የነበሩት፤ በወገኖቻቸው አቆላማጭ ጥሪ ምዋሊሙ (አስተማሪ) በመባል የሚታወቁት [[ጁልየስ ካምባራጌ ኔሬሬ]] በ[[ለንደን]] ሆስፒታል በ[[ሉኪሚያ]] በሽታ ምክንያት አረፉ። እኒህ ታላቅ አፍሪቃዊ መሪ የ[[አፍሪቃ አንድነት ድርጅት]]ን ከመሠረቱት አንዱ ሲሆኑ፤ በአህጉሩ የመጀመሪያው በፈቃዳቸው የፕሬዚዳንትነት ስልጣናቸውን የለቀቁ ናቸው። |
||
[[መደብ:ዕለታት]] |
እትም በ14:37, 7 ሜይ 2010
- ፲፱፻፵፯ ዓ.ም - የብሪታንያዋ ንግሥት ዳግማዊት ኤልሳቤጥ ለሁለት ሣምንት ጉብኝት የመጡትን ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን በለንደን ቪክቶርያ የባቡር ጣቢያ ተቀበሉ።
- ፲፱፻፶፭ ዓ.ም - የአሜሪካ ዓየር ኃይል የስለላ አውሮፕላን በኩባ ላይ የሶቭየት ኅብረት የኑክሊየር መሣሪያዎች በመገጣጠም ላይ መሆናቸውን የሚያሳዩ መረጃ ፎቶግራፎች አነሳ። ይኼም የኩባ ሚሳይል ክራይስስ በመባል የተጠራውን አደገኛ መፋጠጥ ያስከተለ ሂደት ነው።
- ፲፱፻፶፯ ዓ.ም - በአሜሪካ የሰብዐዊ መብት እንቅስቃሴ መሪ የነበሩት ጥቁር አሜሪካዊ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር የ ኖቤል ሰላማዊ ሽልማት አሸናፊነታቸው ይፋ ተደረገ።
- ፲፱፻፸፬ ዓ.ም - የቀድሞው የግብጽ ፕሬዚዳንት አንዋር ሳዳት በወታደራዊ ዓመጸኞች ጥይት በተገደሉ በሳምቱ ምክትላቸው ሆስኒ ሙባራክ ፬ኛው የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆኑ።
- ፲፱፻፹፯ ዓ.ም - የፍልስጥኤም መሪ ያስር አራፋት እና የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስቴር ይስሓቅ ራቢን እንዲሁም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ (የአሁኑ ፕረዚዳንት) ስምዖን ፔሬስ የዓመቱ የ ኖቤል ሰላማዊ ሽልማት አሸናፊነታቸው ይፋ ተደረገ።
- ፲፱፻፺፪ ዓ.ም. - በምሥራቅ አፍሪቃ የታንዛኒያ መሪ የነበሩት፤ በወገኖቻቸው አቆላማጭ ጥሪ ምዋሊሙ (አስተማሪ) በመባል የሚታወቁት ጁልየስ ካምባራጌ ኔሬሬ በለንደን ሆስፒታል በሉኪሚያ በሽታ ምክንያት አረፉ። እኒህ ታላቅ አፍሪቃዊ መሪ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅትን ከመሠረቱት አንዱ ሲሆኑ፤ በአህጉሩ የመጀመሪያው በፈቃዳቸው የፕሬዚዳንትነት ስልጣናቸውን የለቀቁ ናቸው።