ከ«ህግ ተርጓሚ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 5፦ | መስመር፡ 5፦ | ||
== ገለልተኝነት == |
== ገለልተኝነት == |
||
ይህ አካል በዘመናዊዉ የ |
ይህ አካል በዘመናዊዉ የ[[ዴሞክራሲ]] መርህ ከየትኞቹም የመንግስት አካላት በገለልተኝነት ይንቀሳቀሳል። ሶስቱም የመንግስት አካላት ጣልቃ መግባት አይችሉም። በሃገሪቱ የሚገን ማንኛውም [[ዜጋ]]፣ አካል፣ ወይንም [[ተቋም]] ይዳኝበታል። |
||
[[መደብ:የፖለቲካ ጥናት]] |
እትም በ22:54, 10 ሜይ 2010
ህግ ተርጓሚ ወይም ፍርድ ቤት፡ ፍርድ የመስጠት ስልጣን ያለው የ መንግስት አካል ነው። ከ ሶስቱ ከፍተኛ የመንግስት አካላት ማለትም ህግ አውጭ፣ ህግ ተርጓሚ እና ህግ አስፈጻሚ አንዱ። ይህ አካል ህግ ተርጓሚ የሚባለው ነው። የ ወንጀለኛ መቅጫ ህግ፣ ሲቪል ህግ፣ አስተዳደራዊ ህግ እና ሌሎች ህጎችን በ የህግ የበላይነት ላይ መሰረት በማድረግ ይተረጉማል።
ታሪክ
ፍርድ በ ኢትዮጵያ የረጅም ግዜ ታሪክ ያለው ክንውን ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ በተለምዶ ወይም ባህል በ በላ ልበልሃ እየታገዘ በ መንደር ሽማግሌዎች ወይም በ ሀገረ ገዥዎች ፊት ይቀርብ ነበር። ከ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ አገዛዝ ወዲህ በዘመናዊው የመንግስት መዋቅር የህግ ተርጓሚነትን የመንግስት ሰልጣን ተሰጥቶት መንግስት በሾማቸው ዳኞች ይመራል።
ገለልተኝነት
ይህ አካል በዘመናዊዉ የዴሞክራሲ መርህ ከየትኞቹም የመንግስት አካላት በገለልተኝነት ይንቀሳቀሳል። ሶስቱም የመንግስት አካላት ጣልቃ መግባት አይችሉም። በሃገሪቱ የሚገን ማንኛውም ዜጋ፣ አካል፣ ወይንም ተቋም ይዳኝበታል።