ከ«መጽሐፈ ኩፋሌ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «'''መጽሐፈ ኩፋሌ''' በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በ[[ዲዩትሮ...»
 
spelling
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''መጽሐፈ ኩፋሌ''' በ[[ኢኦተቤ|ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን]] [[መጽሐፍ ቅዱስ]] ውስጥ በ[[ዲዩትሮካኖኒካል]] መጻሕፍት አንዱ ነው። በሌሎቹ አብያታ ክርስትያናት ግን ዛሬ የማይቀበል መጽሐፍ ወይም ''ሲውዴፒግራፋ'' ይባላል። ነገር ግን ለቀድሞው የቤተ ክርስቲያን አበው ታውቆ የጥቅስ ምንጭ ሆነላቸው። የመጽሐፉ ግሪክ ትርጉም የሚታወቀው ከቅዱስ [[ኤፒፋንዮስ]] ጥቅሶች ባቻ ሳይሆን እንዲሁም በ[[ዩስቲን ሰማዕት]]፣ በ[[ኦሪጄን]]፣ በ[[ዲዮዶሮስ ዘአንጥያክያ]]፣ በ[[ኢሲዶር ዘሰቪላ]]፣ በ[[አሲዶር ዘእስክንድርያ]]፣ በ[[ዩቲክዮስ (አቡነ እስክንድርያ)]]፣ በ[[ዮሐንስ ዘማላላ፣ በ[[ጊዮርጊስ ሱንኬሎስ]]ና በ[[ቄድሬኖስ]] ጥቅሶች በከፊል ይታወቃል።
'''መጽሐፈ ኩፋሌ''' በ[[ኢኦተቤ|ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን]] [[መጽሐፍ ቅዱስ]] ውስጥ በ[[ዲዩትሮካኖኒካል]] መጻሕፍት አንዱ ነው። በሌሎቹ አብያታ ክርስትያናት ግን ዛሬ የማይቀበል መጽሐፍ ወይም ''ሲውዴፒግራፋ'' ይባላል። ነገር ግን ለቀድሞው የቤተ ክርስቲያን አበው ታውቆ የጥቅስ ምንጭ ሆነላቸው። የመጽሐፉ ግሪክ ትርጉም የሚታወቀው ከቅዱስ [[ኤፒፋንዮስ]] ጥቅሶች ባቻ ሳይሆን እንዲሁም በ[[ዩስቲን ሰማዕት]]፣ በ[[ኦሪጄን]]፣ በ[[ዲዮዶሮስ ዘአንጥያክያ]]፣ በ[[ኢሲዶር ዘሰቪላ]]፣ በ[[አሲዶር ዘእስክንድርያ]]፣ በ[[ዩቲክዮስ (አቡነ እስክንድርያ)]]፣ በ[[ዮሐንስ ማላላስ]]፣ በ[[ጊዮርጊስ ሱንኬሎስ]]ና በ[[ቄድሬኖስ]] ጥቅሶች በከፊል ይታወቃል።


ሆኖም መጽሐፉ በ[[አይሁድ]] [[ሳንሄድሪን]] በ[[1ኛው ክፍለ ዘመን]] እንደ ቅዱሳን መጻሕፍት አልተቀበለም ነበር። አንዳንድ ክፍል በ[[ቁምራን]] ዋሾ በ[[1939]] ዓ.ም. እስከተገኘ ድረስ፣ የመጽሐፉ [[ዕብራይስጥ]] ትርጉም በሙሉ ጠፍቶ ነበር። ስለዚሁ ሁኔታ (የዕብራይስጥ ትርጉም በማጣት) መጽሐፉ በኋላ ዘመን በ[[ሮማ ቤተ ክርስቲያን]] አለቆች አልተቀበለም። ሆኖም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ዘንድ መጽሐፉ በ[[ግዕዝ]] ስለ ተገኘ እስከ ዛሬ ድረስ ቅዱስ ተብሎ ተከብሯል።
ሆኖም መጽሐፉ በ[[አይሁድ]] [[ሳንሄድሪን]] በ[[1ኛው ክፍለ ዘመን]] እንደ ቅዱሳን መጻሕፍት አልተቀበለም ነበር። አንዳንድ ክፍል በ[[ቁምራን]] ዋሾ በ[[1939]] ዓ.ም. እስከተገኘ ድረስ፣ የመጽሐፉ [[ዕብራይስጥ]] ትርጉም በሙሉ ጠፍቶ ነበር። ስለዚሁ ሁኔታ (የዕብራይስጥ ትርጉም በማጣት) መጽሐፉ በኋላ ዘመን በ[[ሮማ ቤተ ክርስቲያን]] አለቆች አልተቀበለም። ሆኖም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ዘንድ መጽሐፉ በ[[ግዕዝ]] ስለ ተገኘ እስከ ዛሬ ድረስ ቅዱስ ተብሎ ተከብሯል።


መጽሐፉ እንደሚለው መላእክት የዓለሙን ታሪክ ከ[[ፍጥረት]] ጀምሮ እስከ [[ኦሪት ዘጸአት]] ድረስ ለ[[ሙሴ]] በ[[ደብረ ሲና]] ይተርካሉ። ዘመናት በ[[ኢዮቤልዩ]] ወይም በ49 ዓመታት ይከፋፈላሉ። ኢያንዳንዱ ኦዮቤልዩ 7 ሱባዔ ወይም የዓመት ሳምንት (7 አመት) ነው። ከ[[ማየ አይህ]] አስቀድሞ [[ደቂቃ ሴት]] ከእግዚአብሔር አምጸው ወደ [[ቃየን]] ልጆች እንደ ሐዱና እንደ ከለሱ ይላል። ክልስ ልጆቻቸውም ክፉ ረጃጅሞች ([[ናፊሊም]]) ሆነው በማየ አይህ ጠፉ። ከዚህ በኋላ የኖህን ልጆች አሳቱ። ጣኦት ሠሩ፣ መንግሥት አጸኑ፣ [[የኖህ ልጆች]] ምድርን ሁሉ ያካፈላሉ፣ [[የባቢሎን ግንብ]] ከወደቀ ቀጥሎ ወደ ርስቶቻቸው ተበተኑ። መላእክትም ለ[[አብርሃም]] ቅዱስ ቋንቋን ያሳውቁት።
መጽሐፉ እንደሚለው መላእክት የዓለሙን ታሪክ ከ[[ፍጥረት]] ጀምሮ እስከ [[ኦሪት ዘጸአት]] ድረስ ለ[[ሙሴ]] በ[[ደብረ ሲና]] ይተርካሉ። ዘመናት በ[[ኢዮቤልዩ]] ወይም በ49 ዓመታት ይከፋፈላሉ። ኢያንዳንዱ ኦዮቤልዩ 7 ሱባዔ ወይም የዓመት ሳምንት (7 አመት) ነው። ከ[[ማየ አይህ]] አስቀድሞ [[ደቂቃ ሴት]] ከእግዚአብሔር አምጸው ወደ [[ቃየን]] ልጆች እንደ ሐዱና እንደ ከለሱ ይላል። ክልስ ልጆቻቸውም ክፉ ረጃጅሞች ([[ናፊሊም]]) ሆነው በማየ አይህ ጠፉ። ከዚህ በኋላ የኖህን ልጆች አሳቱ። ጣኦት ሠሩ፣ መንግሥት አጸኑ፣ [[የኖህ ልጆች]] ምድርን ሁሉ ያካፈላሉ፣ [[የባቢሎን ግንብ]] ከወደቀ ቀጥሎ ወደ ርስቶቻቸው ተበተኑ። መላእክትም ለ[[አብርሃም]] ቅዱስ ቋንቋን አሳውቁት።


ከተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ውጭ እንደ «ሲውደፒግራፋ» በመቆጠሩ አንዳንድ ሊቃውንት በ[[150 ዓክልበ.]] ገደማ እንደ ተሠራ ይገምታሉ። ለዚሁ አስተሳሰብ ግን ምንም ማስረጃ አልተገኘም።
ከተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ውጭ እንደ «ሲውደፒግራፋ» በመቆጠሩ አንዳንድ ሊቃውንት በ[[150 ዓክልበ.]] ገደማ እንደ ተሠራ ይገምታሉ። ለዚሁ አስተሳሰብ ግን ምንም ማስረጃ አልተገኘም።

እትም በ15:54, 12 ሜይ 2010

መጽሐፈ ኩፋሌኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በዲዩትሮካኖኒካል መጻሕፍት አንዱ ነው። በሌሎቹ አብያታ ክርስትያናት ግን ዛሬ የማይቀበል መጽሐፍ ወይም ሲውዴፒግራፋ ይባላል። ነገር ግን ለቀድሞው የቤተ ክርስቲያን አበው ታውቆ የጥቅስ ምንጭ ሆነላቸው። የመጽሐፉ ግሪክ ትርጉም የሚታወቀው ከቅዱስ ኤፒፋንዮስ ጥቅሶች ባቻ ሳይሆን እንዲሁም በዩስቲን ሰማዕት፣ በኦሪጄን፣ በዲዮዶሮስ ዘአንጥያክያ፣ በኢሲዶር ዘሰቪላ፣ በአሲዶር ዘእስክንድርያ፣ በዩቲክዮስ (አቡነ እስክንድርያ)፣ በዮሐንስ ማላላስ፣ በጊዮርጊስ ሱንኬሎስና በቄድሬኖስ ጥቅሶች በከፊል ይታወቃል።

ሆኖም መጽሐፉ በአይሁድ ሳንሄድሪን1ኛው ክፍለ ዘመን እንደ ቅዱሳን መጻሕፍት አልተቀበለም ነበር። አንዳንድ ክፍል በቁምራን ዋሾ በ1939 ዓ.ም. እስከተገኘ ድረስ፣ የመጽሐፉ ዕብራይስጥ ትርጉም በሙሉ ጠፍቶ ነበር። ስለዚሁ ሁኔታ (የዕብራይስጥ ትርጉም በማጣት) መጽሐፉ በኋላ ዘመን በሮማ ቤተ ክርስቲያን አለቆች አልተቀበለም። ሆኖም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ዘንድ መጽሐፉ በግዕዝ ስለ ተገኘ እስከ ዛሬ ድረስ ቅዱስ ተብሎ ተከብሯል።

መጽሐፉ እንደሚለው መላእክት የዓለሙን ታሪክ ከፍጥረት ጀምሮ እስከ ኦሪት ዘጸአት ድረስ ለሙሴደብረ ሲና ይተርካሉ። ዘመናት በኢዮቤልዩ ወይም በ49 ዓመታት ይከፋፈላሉ። ኢያንዳንዱ ኦዮቤልዩ 7 ሱባዔ ወይም የዓመት ሳምንት (7 አመት) ነው። ከማየ አይህ አስቀድሞ ደቂቃ ሴት ከእግዚአብሔር አምጸው ወደ ቃየን ልጆች እንደ ሐዱና እንደ ከለሱ ይላል። ክልስ ልጆቻቸውም ክፉ ረጃጅሞች (ናፊሊም) ሆነው በማየ አይህ ጠፉ። ከዚህ በኋላ የኖህን ልጆች አሳቱ። ጣኦት ሠሩ፣ መንግሥት አጸኑ፣ የኖህ ልጆች ምድርን ሁሉ ያካፈላሉ፣ የባቢሎን ግንብ ከወደቀ ቀጥሎ ወደ ርስቶቻቸው ተበተኑ። መላእክትም ለአብርሃም ቅዱስ ቋንቋን አሳውቁት።

ከተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ውጭ እንደ «ሲውደፒግራፋ» በመቆጠሩ አንዳንድ ሊቃውንት በ150 ዓክልበ. ገደማ እንደ ተሠራ ይገምታሉ። ለዚሁ አስተሳሰብ ግን ምንም ማስረጃ አልተገኘም።

የውጭ መያያዣዎች