ከ«እግዚአብሔር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
አንድ ለውጥ ከ84.135.240.60 (ውይይት) ገለበጠ
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''እግዚአብሔር''' የ[[ግዕዝ]] ቋንቋ ሲሆን ትርጓሜውም ''እግዚዕ'' ማለት ገዢ ሲሆን፤ ''ብሔር'' ማለት ደግሞ የሰው ስብስብ ማለት ነው። የተሟላ ትርጉም ፡ የሁሉ ገዢ ከሁሉ በላይ የሆነ ፡ [[ዓለም]]ን የፈጠረ ፡ ብቸኛ አለቃ ማለት ነው።
'''እግዚአብሔር''' የ[[ግዕዝ]] ቋንቋ ሲሆን ትርጓሜውም ''እግዚዕ'' ማለት ገዢ ሲሆን፤ ''ብሔር'' ማለት ደግሞ የሰው ስብስብ ማለት ነው። የተሟላ ትርጉም ፡ የሁሉ ገዢ ከሁሉ በላይ የሆነ ፡ [[ዓለም]]ን የፈጠረ ፡ ብቸኛ አለቃ ማለት ነው።

የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች የተጻፉት በሶስት ቋንቋዎች ሲሆን የመጀመሪያው ክፍል በእብራይስጥና በአረማይክ እንዲሁም የኋለኛው በግሪክ መሆኑ ይታወቃል። እግዚአብሔር በሚለው የግዕዝ ቃል የተተካው ስም በዋነኞቹ እና በመጀመሪያዎቹ ቅጅዎች የፈጣሪን ስም የሚወክሉት አራት የእብራይስጥ ፊደላት (יהוה)ተጽፎ የነበረ ሲሆን አጠራራቸውም '''ዮድ ሄ ዋው ሄ''' ነው። በቀድሞ ዘመን ተነባቢዎች ብቻ የሚጻፉ ሲሆን አናባቢዎችን የሚጨምረው አንባቢው በመሆኑ በዘመናችን የእነዚህን አራት ፊደላት ትክክለኛ አነባበብ በእርግጠኛነት የሚያውቅ የለም። ሆኖም ወደ ትክክለኛው በእጅጉ የሚቀርቡ ሁለት የአማርኛ አጠራሮች ይገኛሉ። እነሱም ይሖዋ እና ያህዌህ የሚሉት ሲሆኑ በ1979 የአማርኛ ትርጉም መፅሓፍ ቅዱስ አንድ ጊዜ (ይሆዋ)፣ በ1941 ትርጉም ሁለት ጊዜ (ያህዌ) አንዲሁም በአዲሱ መደበኛ ትርጉም እጅግ በርካታ ቦታ ላይ (ያህዌ) በሚል ተጽፈው ይገኛሉ።


{{መዋቅር}}
{{መዋቅር}}

እትም በ01:12, 29 ሜይ 2010

እግዚአብሔርግዕዝ ቋንቋ ሲሆን ትርጓሜውም እግዚዕ ማለት ገዢ ሲሆን፤ ብሔር ማለት ደግሞ የሰው ስብስብ ማለት ነው። የተሟላ ትርጉም ፡ የሁሉ ገዢ ከሁሉ በላይ የሆነ ፡ ዓለምን የፈጠረ ፡ ብቸኛ አለቃ ማለት ነው።

የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች የተጻፉት በሶስት ቋንቋዎች ሲሆን የመጀመሪያው ክፍል በእብራይስጥና በአረማይክ እንዲሁም የኋለኛው በግሪክ መሆኑ ይታወቃል። እግዚአብሔር በሚለው የግዕዝ ቃል የተተካው ስም በዋነኞቹ እና በመጀመሪያዎቹ ቅጅዎች የፈጣሪን ስም የሚወክሉት አራት የእብራይስጥ ፊደላት (יהוה)ተጽፎ የነበረ ሲሆን አጠራራቸውም ዮድ ሄ ዋው ሄ ነው። በቀድሞ ዘመን ተነባቢዎች ብቻ የሚጻፉ ሲሆን አናባቢዎችን የሚጨምረው አንባቢው በመሆኑ በዘመናችን የእነዚህን አራት ፊደላት ትክክለኛ አነባበብ በእርግጠኛነት የሚያውቅ የለም። ሆኖም ወደ ትክክለኛው በእጅጉ የሚቀርቡ ሁለት የአማርኛ አጠራሮች ይገኛሉ። እነሱም ይሖዋ እና ያህዌህ የሚሉት ሲሆኑ በ1979 የአማርኛ ትርጉም መፅሓፍ ቅዱስ አንድ ጊዜ (ይሆዋ)፣ በ1941 ትርጉም ሁለት ጊዜ (ያህዌ) አንዲሁም በአዲሱ መደበኛ ትርጉም እጅግ በርካታ ቦታ ላይ (ያህዌ) በሚል ተጽፈው ይገኛሉ።