ከ«ጣና ሐይቅ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
[[image:lake tana.jpg|thumb|300px|ጣና ሐይቅ በአፕሪል 1991 እ.ኤ.አ. ከሰማይ]]
[[image:lake tana.jpg|thumb|300px|ጣና ሐይቅ በአፕሪል 1991 እ.ኤ.አ. ከሰማይ]]
'''ጣና ሐይቅ''' የ[[አባይ ወንዝ|አባይ (ብሉ ናይል)]] ወንዝ ምንጭ ሲሆን ከ[[ኢትዮጵያ]] አንደኛ ትልቁ ሐይቅ ነው። 84 ከ.ሜ. ረጅም እና 66 ኪ.ሜ. ሰፊ ነው። ባጠቃላይ 3,500 ካሬ ኪ.ሜ. ይሸፍናል። በቁጥር እርግጠኛ መሆን ባይቻልም ብዙ ደሴቶች በሐይቁ ላይ ይገኛሉ። ባንዳንዶቹ ላይም የድሮ የኢትዮጵያ መሪዎች መቃብሮች አሉ።
'''ጣና ሐይቅ''' የ[[አባይ ወንዝ|አባይ (ብሉ ናይል)]] ወንዝ ምንጭ ሲሆን ከ[[ኢትዮጵያ]] አንደኛ ትልቁ ሐይቅ ነው። 84 ከ.ሜ. ረጅም እና 66 ኪ.ሜ. ሰፊ ነው። ባጠቃላይ 3,500 ካሬ ኪ.ሜ. ይሸፍናል። በቁጥር እርግጠኛ መሆን ባይቻልም ብዙ ደሴቶች በሐይቁ ላይ ይገኛሉ። ባንዳንዶቹ ላይም (ለምሳሌ በ[[ደጋ ደሴት]]) የድሮ የኢትዮጵያ መሪዎች መቃብሮች ሲገኙ ኢትዮጵያ ውስጥ ክርስትናን ለመጀመሪያ ያስተዋወቀው [[አቡነ ሰላማ]] መቃብርም በዚሁ ሃይቅ ይገኛሉ።

የጣና ሃይቅን የሚመግቡ 3ቱ ዋና ወንዞች [[ርብ]]፣ [[ጉማሬ ወንዝ]] ና [[ትንሹ አባይ]] በመባል ይታወቃሉ።

==የዓሳ ምርት==
አሁን ባለው ይዞታ የጣና ሃይቅ 1,454 ቶን አሳ በአመት ይመረታል። ነገር ግን ይሄ የምርት ሃይቁ ያለምንም ችግር ሊያስተናግድው ከሚችለው 15 በመቶው ያህል ብቻ ነው።


{{የኢትዮጵያ_መረጃ}}
{{የኢትዮጵያ_መረጃ}}

እትም በ02:08, 8 ጁን 2010

ጣና ሐይቅ በአፕሪል 1991 እ.ኤ.አ. ከሰማይ

ጣና ሐይቅአባይ (ብሉ ናይል) ወንዝ ምንጭ ሲሆን ከኢትዮጵያ አንደኛ ትልቁ ሐይቅ ነው። 84 ከ.ሜ. ረጅም እና 66 ኪ.ሜ. ሰፊ ነው። ባጠቃላይ 3,500 ካሬ ኪ.ሜ. ይሸፍናል። በቁጥር እርግጠኛ መሆን ባይቻልም ብዙ ደሴቶች በሐይቁ ላይ ይገኛሉ። ባንዳንዶቹ ላይም (ለምሳሌ በደጋ ደሴት) የድሮ የኢትዮጵያ መሪዎች መቃብሮች ሲገኙ ኢትዮጵያ ውስጥ ክርስትናን ለመጀመሪያ ያስተዋወቀው አቡነ ሰላማ መቃብርም በዚሁ ሃይቅ ይገኛሉ።

የጣና ሃይቅን የሚመግቡ 3ቱ ዋና ወንዞች ርብጉማሬ ወንዝትንሹ አባይ በመባል ይታወቃሉ።

የዓሳ ምርት

አሁን ባለው ይዞታ የጣና ሃይቅ 1,454 ቶን አሳ በአመት ይመረታል። ነገር ግን ይሄ የምርት ሃይቁ ያለምንም ችግር ሊያስተናግድው ከሚችለው 15 በመቶው ያህል ብቻ ነው።


ኢትዮጵያ

ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ
አስተዳደራዊ ክልሎች - ትግራይ | አፋር | አማራ | ኦሮሚያ | ሶማሌ | ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል | ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች | ጋምቤላ | ሐረሪ | አዲስ አበባ | ድሬዳዋ
ቋንቋዎች - አማርኛ | ግዕዝ | ኦሮምኛ | ትግርኛ | ጉራጊኛ | ሶማሊኛ | አፋርኛ | ሲዳምኛ | ሃዲያኛ | ከምባትኛ | ወላይትኛ | ጋሞኛ | ከፋኛ | ሃመርኛ | ስልጢኛ | ሀደሪኛ
መልክዓ-ምድር - አባይ | አዋሽ | ራስ-ዳሽን | ሶፍ-ዑመር | ጣና | ደንከል | ላንጋኖ | አቢያታ | ሻላ
ከተሞች - የኢትዮጵያ ከተሞች