ከ«ደብረ ዳሞ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «thumb|ወደ ደብረ ዳሞ ገዳም መጓጓዣ መንገድ '''ደብረ ዳሞ''' በ6ኛው ክፍለ ዘመን የተቆረ...» |
No edit summary |
||
መስመር፡ 5፦ | መስመር፡ 5፦ | ||
{{መዋቅር}} |
{{መዋቅር}} |
||
[[መደብ: ተራሮች]] |
[[መደብ: የኢትዮጵያ ተራሮች]] |
||
[[መደብ: የኢትዮጵያ ታሪክ]] |
[[መደብ: የኢትዮጵያ ታሪክ]] |
||
[[መደብ: ትግራይ]] |
[[መደብ: ትግራይ]] |
እትም በ21:59, 23 ሴፕቴምበር 2010
ደብረ ዳሞ በ6ኛው ክፍለ ዘመን የተቆረቆረ ገዳምና ይህ ገዳም የሚኖርበት ተራራ ስም ነው። ደብረ ዳሞ ከ[አዲግራት]] በስተምዕራብ በመካከለኛው ትግራይ ይገኛል። ከተራራው ቀጥ ብሎ ለመውጣት አዳጋችነቱ የተነሳ ወደገዳሙ ለመድረስ ከቆዳ በተሰራ ገምድ ላይ መንጠላጠል ግድ ይላል። ቤተ ክርስቲያኑ በኢትዮጵያ ውስጥ ጥንታዊ የአሰራር ዘዴን ተከተሎ እስካሁን ዘመን ድረስ በመዝለቅ ቀደምትነት ስፍራን ይይዛል። የተሰራውም በአቡነ አረጋዊ በ6ኛው ክፍለ ዘመን እንደነበር ትውፊት አለ። ቶማስ ፓከናም የተባለው የታሪክ ተመራማሪ አምባው እንደ ወህኒና አምባ ግሸን ወንድ የነገስታት ዝርያወችን ለማሰሪያነት ያገለግል እንደነበር ትውፊት እንዳለ በጥናት ደርሶበታል። [1] የገዳሙ ውጫዊ ወለሎች በጥንቱ ዘመን ዘዴ፣ የኖራ ድንጋይንና የጥድ እንጨትን በማፈራረቅ የተሰራ ነበር። ይህም በስነ ህንጻ ጥበበ አክሱማዊ ዘዴ አሰራር ይባላል።[2]
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |