ከ«የካቲት ፮» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «'''የካቲት ፮'''፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፶፮ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵፩ ኛው ...»
 
መስመር፡ 15፦ መስመር፡ 15፦
*[[1555|፲፭፻፶፭]] ዓ/ም ኢትዮጵያን ከአራት ዓመታት በንጉሥነት የመሯት [[ሚናስ|አፄ ሚናስ]] (ስመ መንግሥት፣ ቀዳማዊ አድማስ ሰገድ) በዕለተ እሑድ አረፉ፡፡ አጼ ሚናስ የ[[ገላውዴዎስ|አጼ ገላውዴዎስ]] ወንድምና የ[[ልብነ ድንግል|አጼ ልብነ ድንግል]] ልጅ ነበሩ።
*[[1555|፲፭፻፶፭]] ዓ/ም ኢትዮጵያን ከአራት ዓመታት በንጉሥነት የመሯት [[ሚናስ|አፄ ሚናስ]] (ስመ መንግሥት፣ ቀዳማዊ አድማስ ሰገድ) በዕለተ እሑድ አረፉ፡፡ አጼ ሚናስ የ[[ገላውዴዎስ|አጼ ገላውዴዎስ]] ወንድምና የ[[ልብነ ድንግል|አጼ ልብነ ድንግል]] ልጅ ነበሩ።


*[[1953|፲፱፻፶፫]] ዓ/ም የቀድሞዋ ኮንጎ ሊዮፖልድቪል (የአሁኗ [[የኮንጎ ሪፑብሊክ]]) የመጀመሪአው ጠቅላይ ሚኒስትር ፓትሪስ ሉሙምባ መገደላቸው ይፋ ተደረገ።
*[[1953|፲፱፻፶፫]] ዓ/ም የቀድሞዋ ኮንጎ ሊዮፖልድቪል (የአሁኗ [[ኮንጎ ሪፑብሊክ]]) የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስትር ፓትሪስ ሉሙምባ መገደላቸው ይፋ ተደረገ።

=ዋቢ ምንጮች=
=ዋቢ ምንጮች=



እትም በ05:06, 22 ጃንዩዌሪ 2011

የካቲት ፮፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፶፮ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵፩ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፲ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፱ ቀናት ይቀራሉ።

ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፭፻፶፭ ዓ/ም - የ ፲፪ ዓመቱ ወጣት ሠርጸ ድንግል አባታቸው አጼ ሚናስ ሲሞቱ በስመ መንግሥት መለክ ሰገድ ተብለው ነገሡ። ከመንገሣቸው በፊት ማር (ጌታ) ሠርፀ ድንግል ይባሉ የነበር። ሥራቸውን የሚሠሩት በእናታቸው በእቴጌ አድማስ ሰገድ ሥሉስ ኃይላ አማካይነት ነበር፡፡


ልደት

ዕለተ ሞት

  • ፲፱፻፶፫ ዓ/ም የቀድሞዋ ኮንጎ ሊዮፖልድቪል (የአሁኗ የኮንጎ ሪፑብሊክ) የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስትር ፓትሪስ ሉሙምባ መገደላቸው ይፋ ተደረገ።

ዋቢ ምንጮች


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ