ከ«ጥር ፲፱» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ «ጥር 19» ወደ «ጥር ፲፱» አዛወረ |
No edit summary |
||
መስመር፡ 2፦ | መስመር፡ 2፦ | ||
=ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች= |
=ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች= |
||
*[[1965|፲፱፻፷፭]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] መንግሥት [[አልጋ ወራሽ]] መርዕድ አዝማች አስፋ ወሰን ሌሊቱን በደም ቋጠሮ ምት ታመው በአስቸኳይ ወደ[[እንግሊዝ]] አገር የእንግሊዝ የጦር አየር ዠበብ ለሕክምና እንዲወስዳቸው ተለመነ። የጦር አየር ዠበብ በማግሥቱ ይዟቸው ወደ[[ሎንዶን]] በረረ። |
|||
*[[1983|፲፱፻፹፫]] ዓ/ም - በ[[ሶማሊያ]] ሞሀመድ ሲያድ ባሬ በመፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣናቸው ወረዱ። |
*[[1983|፲፱፻፹፫]] ዓ/ም - በ[[ሶማሊያ]] ሞሀመድ ሲያድ ባሬ በመፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣናቸው ወረዱ። |
||
*[[1993|፲፱፻፺፫]] ዓ/ም ጉጅራት በሚባለው የ[[ሕንድ]] ግዛት የተከሰተው ዐቢይ [[የመሬት እንቅጥቅጥ]] እስከ ፳ሺህ ሰዎችን ሕይወታቸውን አጥፍቷል። |
*[[1993|፲፱፻፺፫]] ዓ/ም ጉጅራት በሚባለው የ[[ሕንድ]] ግዛት የተከሰተው ዐቢይ [[የመሬት እንቅጥቅጥ]] እስከ ፳ሺህ ሰዎችን ሕይወታቸውን አጥፍቷል። |
||
መስመር፡ 17፦ | መስመር፡ 21፦ | ||
=ዋቢ ምንጮች= |
=ዋቢ ምንጮች= |
||
http://en.wikipedia.org/wiki/January_26 |
*{{en}} http://en.wikipedia.org/wiki/January_26 |
||
⚫ | |||
⚫ | |||
*{{en} P.R.O., FCO 371/1660 |
|||
እትም በ15:11, 25 ጃንዩዌሪ 2011
ጥር ፲፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፴፱ ነኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፳፬ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳፮ ቀናት ይቀራሉ።
ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽ መርዕድ አዝማች አስፋ ወሰን ሌሊቱን በደም ቋጠሮ ምት ታመው በአስቸኳይ ወደእንግሊዝ አገር የእንግሊዝ የጦር አየር ዠበብ ለሕክምና እንዲወስዳቸው ተለመነ። የጦር አየር ዠበብ በማግሥቱ ይዟቸው ወደሎንዶን በረረ።
- ፲፱፻፺፫ ዓ/ም ጉጅራት በሚባለው የሕንድ ግዛት የተከሰተው ዐቢይ የመሬት እንቅጥቅጥ እስከ ፳ሺህ ሰዎችን ሕይወታቸውን አጥፍቷል።
ልደት
ዕለተ ሞት
ዋቢ ምንጮች
- {{en} P.R.O., FCO 371/1660
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |