ከ«ጉታውያን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
Robot: Replacing category ታሪክ with የእስያ ታሪክ
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''ጉታውያን''' ከ[[ሜስጶጦምያ]] በላይ ባሉት ተራሮች «ጉቲ» ወይም «ቁቲ» በተባለ ሀገር የመጣ ሕዝብ ነበረ። በ2150 ክ.በ. ገደማ የ[[አካድ]] መንግሥት በወደቀበት ዘመን ወርረው የ[[ሱመር]] አለቆች ሆኑ።
'''ጉታውያን''' ከ[[ሜስጶጦምያ]] በላይ ባሉት ተራሮች «ጉቲዩም»፣ «ጉቲ» ወይም «ቁቲ» በተባለ ሀገር የመጣ ሕዝብ ነበረ። በ2002 ዓክልበ. ገደማ የ[[አካድ]] መንግሥት በወደቀበት ዘመን ወርረው የ[[ሱመር]] አለቆች ሆኑ።


ጉታውያን በሜስጶጦምያ ጽሕፈቶች ዘንድ ኋላቀርና ሥልጣኔ የናቀ ሕዝብ ይመስላሉ። ከነገስታታቸው ስሞች በቀር፣ ስለ ቋንቋቸው ጸባይ አንዳችም ነገር ዛሬ አይታወቅም።
ጉታውያን በሜስጶጦምያ ጽሕፈቶች ዘንድ ኋላቀርና ሥልጣኔ የናቀ ሕዝብ ይመስላሉ። ከነገስታታቸው ስሞች በቀር፣ ስለ ቋንቋቸው ጸባይ አንዳችም ነገር ዛሬ አይታወቅም።


መጀመርያ በታሪክ መዝገብ የሚታዩ፣ ለ[[አዳብ]] ንጉሥ ለ[[ሉጋል-አኔ-ሙንዱ]] መንግሥት ግብር ከሚከፍሉ ሕዝቦች መካከል ሲዘረዝሩ ነው። በጽላት መዝገብ ዘንድ አገራቸው ከ[[ሹቡር]] ደቡብና ከ[[ኤላም]] ስሜን ይገኛል። በአካዳውያንም ዘመነ መንግሥት፣ ለንጉሥ [[1ኛ ሳርጎን]] ተገዥ ሁነው ከ[[ሉሉቢ]] ብሔር አጠገብ ነበሩ።
መጀመርያ በታሪክ መዝገብ የሚታዩ፣ ለ[[አዳብ]] ንጉሥ ለ[[ሉጋል-አኔ-ሙንዱ]] መንግሥት (2100 ግ.) ግብር ከሚከፍሉ ሕዝቦች መካከል ሲዘረዝሩ ነው። በጽላት መዝገብ ዘንድ አገራቸው ከ[[ሹቡር]] ደቡብና ከ[[ኤላም]] ስሜን ይገኛል። በአካዳውያንም ዘመነ መንግሥት፣ ለንጉሥ [[ታላቁ ሳርጎን]] (2060 ግ.) ተገዥ ሁነው ከ[[ሉሉቢ]] ብሔር አጠገብ ነበሩ።


የአካድ መንግሥት ድካም ለመሆን ሲጀምር፣ ጉታውያን በሜስጶጦምያ ላይ ብዝበዛ ያድርጉ ነበር። ሠራዊት እንደ ደረሰባቸው ግን ሸሽተው ነበር። ከቤት ማለፍ ወይም እንኳን በእርሻ መግባት አስጊ ሁኔታ ስለ ሆነ፣ የሜስጶጦምያ ምጣኔ ሀብት ተበላሸና ራብ ሆነ። በመጨረሻ፣ ጉታውያን አካድን ወረሩና ገዙት። እንዲሁም የጉቲ ሠራዊት [[ኦሬክ]]ንና ኤላምን የዛኔ ወረሩ። የጉታውያን ንጉሥ [[ኤሪዱፒዚር]] እራሱን እንደ አካድ ነገስታት በማምሰል፣ ማዕረጉ 'የጉቲ ንጉሥና የ4 ሩቦች ንጉሥ' ተባለ።
በ2013 ዓክልበ. ግ. የአካድ ምጉሥ [[ሻርካሊሻሪ]] የጉቲዩምን ንጉሥ ሻርላግን ማረከው፤ በ2010 ግ. «ቀንበር (ግብር) በጉቲዩም አደረገበት» ይዘገባል። የአካድ መንግሥት ግን ከዚያ ድካም ለመሆን ሲጀምር፣ ጉታውያን በሜስጶጦምያ ላይ ብዝበዛ ያድርጉ ነበር። ሠራዊት እንደ ደረሰባቸው ግን ሸሽተው ነበር። ከቤት ማለፍ ወይም እንኳን በእርሻ መግባት አስጊ ሁኔታ ስለ ሆነ፣ የሜስጶጦምያ ምጣኔ ሀብት ተበላሸና ራብ ሆነ። በመጨረሻ፣ (2002 ግ.) ጉታውያን አካድን ወረሩና ገዙት። እንዲሁም የጉቲ ሠራዊት [[ኡሩክ]]ንና ኤላምን የዛኔ ወረሩ። የጉታውያን ንጉሥ [[ኤሪዱፒዚር]] እራሱን እንደ አካድ ነገስታት በማምሰል፣ ማዕረጉ 'የጉቲ ንጉሥና የ4 ሩቦች ንጉሥ' ተባለ። ጉታውያን በአገሩ ሁሉ የታሰሩት እንስሶች ከጉረኖአቸው ፈቱ። የጉታውያን ግዛት ለ[[እርሻ ተግባር]]ም ሆነ ለዜና መዋዕል ዝገባ ጥንቁቅ አልነበረም። በ''[[ሱመራዊው ነገሥታት ዝርዝር]]'' በአንዳንድ ቅጂ 25 ዓመታት ብቻ እንደ ገዙ የሚለው አቆጣጠር ትክክል ይመስላል፤ በትንሽ ጊዜ ውስጥ አገሩ በጽኑ ረሃብ ተያዘ።


በ2050 ክ.በ. ያሕል፣ የኦሬክ ንጉሥ [[ኡቱ-ኸንጋል]] የጉታውያን ንጉሥ [[ቲሪጋን]]ን እንዳሸነፈ ጉታውያንንም ከአገራቸው እንዳስወጣ ይባላል።
በ1977 ዓክልበ. ያሕል፣ የኡሩክ ንጉሥ [[ኡቱ-ኸንጋል]] የጉታውያን ንጉሥ [[ቲሪጋን]]ን እንዳሸነፈ ጉታውያንንም ከአገራቸው እንዳስወጣ ይባላል። ከዚህ በኋላ በ1964 ዓክልበ. የ[[ኡር]] [[ኡር-ናሙ]] ጉቲዩምን ዘረፈው። በ1669፣ 1667ና 1662 ዓክልበ. የ[[ባቢሎን]] ንጉሥ ሃሙራቢ ጉቲዩምን እንደገና ድል አደረገው።


በኋለኛ ዘመን፣ በ[[አሦር]] መንግሥት 'ጉቲ' የሚለው ስም ለ[[ሜዶን]] ይጠቅም ነበር። በ[[ፋርስ]]ም ንጉሥ [[ቂሮስ]] ዘመን፣ ታዋቂ አለቃ ጉባሩ 'የጉቲ አገረ ገዥ' ተባለ። በተራሮቹ የሚገኘው የዛሬው [[ኩርድ]] ሕዝብ ከጉቲዎቹ እንደ ተወለዱ የሚያምኑ ብዙ ናቸው።
በኋለኛ ዘመን፣ በ[[አሦር]] መንግሥት 'ጉቲ' የሚለው ስም ለ[[ሜዶን]] ይጠቅም ነበር። በ[[ፋርስ]]ም ንጉሥ [[ቂሮስ]] ዘመን፣ ታዋቂ አለቃ ጉባሩ 'የጉቲ አገረ ገዥ' ተባለ። በተራሮቹ የሚገኘው የዛሬው [[ኩርድ]] ሕዝብ ከጉቲዎቹ እንደ ተወለዱ የሚያምኑ ብዙ ናቸው።

እትም በ18:19, 10 ፌብሩዌሪ 2011

ጉታውያንሜስጶጦምያ በላይ ባሉት ተራሮች «ጉቲዩም»፣ «ጉቲ» ወይም «ቁቲ» በተባለ ሀገር የመጣ ሕዝብ ነበረ። በ2002 ዓክልበ. ገደማ የአካድ መንግሥት በወደቀበት ዘመን ወርረው የሱመር አለቆች ሆኑ።

ጉታውያን በሜስጶጦምያ ጽሕፈቶች ዘንድ ኋላቀርና ሥልጣኔ የናቀ ሕዝብ ይመስላሉ። ከነገስታታቸው ስሞች በቀር፣ ስለ ቋንቋቸው ጸባይ አንዳችም ነገር ዛሬ አይታወቅም።

መጀመርያ በታሪክ መዝገብ የሚታዩ፣ ለአዳብ ንጉሥ ለሉጋል-አኔ-ሙንዱ መንግሥት (2100 ግ.) ግብር ከሚከፍሉ ሕዝቦች መካከል ሲዘረዝሩ ነው። በጽላት መዝገብ ዘንድ አገራቸው ከሹቡር ደቡብና ከኤላም ስሜን ይገኛል። በአካዳውያንም ዘመነ መንግሥት፣ ለንጉሥ ታላቁ ሳርጎን (2060 ግ.) ተገዥ ሁነው ከሉሉቢ ብሔር አጠገብ ነበሩ።

በ2013 ዓክልበ. ግ. የአካድ ምጉሥ ሻርካሊሻሪ የጉቲዩምን ንጉሥ ሻርላግን ማረከው፤ በ2010 ግ. «ቀንበር (ግብር) በጉቲዩም አደረገበት» ይዘገባል። የአካድ መንግሥት ግን ከዚያ ድካም ለመሆን ሲጀምር፣ ጉታውያን በሜስጶጦምያ ላይ ብዝበዛ ያድርጉ ነበር። ሠራዊት እንደ ደረሰባቸው ግን ሸሽተው ነበር። ከቤት ማለፍ ወይም እንኳን በእርሻ መግባት አስጊ ሁኔታ ስለ ሆነ፣ የሜስጶጦምያ ምጣኔ ሀብት ተበላሸና ራብ ሆነ። በመጨረሻ፣ (2002 ግ.) ጉታውያን አካድን ወረሩና ገዙት። እንዲሁም የጉቲ ሠራዊት ኡሩክንና ኤላምን የዛኔ ወረሩ። የጉታውያን ንጉሥ ኤሪዱፒዚር እራሱን እንደ አካድ ነገስታት በማምሰል፣ ማዕረጉ 'የጉቲ ንጉሥና የ4 ሩቦች ንጉሥ' ተባለ። ጉታውያን በአገሩ ሁሉ የታሰሩት እንስሶች ከጉረኖአቸው ፈቱ። የጉታውያን ግዛት ለእርሻ ተግባርም ሆነ ለዜና መዋዕል ዝገባ ጥንቁቅ አልነበረም። በሱመራዊው ነገሥታት ዝርዝር በአንዳንድ ቅጂ 25 ዓመታት ብቻ እንደ ገዙ የሚለው አቆጣጠር ትክክል ይመስላል፤ በትንሽ ጊዜ ውስጥ አገሩ በጽኑ ረሃብ ተያዘ።

በ1977 ዓክልበ. ያሕል፣ የኡሩክ ንጉሥ ኡቱ-ኸንጋል የጉታውያን ንጉሥ ቲሪጋንን እንዳሸነፈ ጉታውያንንም ከአገራቸው እንዳስወጣ ይባላል። ከዚህ በኋላ በ1964 ዓክልበ. የኡር ኡር-ናሙ ጉቲዩምን ዘረፈው። በ1669፣ 1667ና 1662 ዓክልበ. የባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ጉቲዩምን እንደገና ድል አደረገው።

በኋለኛ ዘመን፣ በአሦር መንግሥት 'ጉቲ' የሚለው ስም ለሜዶን ይጠቅም ነበር። በፋርስም ንጉሥ ቂሮስ ዘመን፣ ታዋቂ አለቃ ጉባሩ 'የጉቲ አገረ ገዥ' ተባለ። በተራሮቹ የሚገኘው የዛሬው ኩርድ ሕዝብ ከጉቲዎቹ እንደ ተወለዱ የሚያምኑ ብዙ ናቸው።