ከ«ጉዛራ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 18፦ | መስመር፡ 18፦ | ||
}} |
}} |
||
የጉዛራ ቤተመንግስት ከ[[እምፍራዝ]] በስተደቡብ 5ኪሎሜትር ወጣ ብሎ የተሰራ ግምብ ነው። ይሄውም በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ፣ ከ[[ጣና ሐይቅ]] በስተ ስሜን ምስራቅ መሆኑ ነው። |
'''የጉዛራ ቤተመንግስት''' ከ[[እምፍራዝ]] በስተደቡብ 5ኪሎሜትር ወጣ ብሎ የተሰራ ግምብ ነው። ይሄውም በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ፣ ከ[[ጣና ሐይቅ]] በስተ ስሜን ምስራቅ መሆኑ ነው። |
||
አጼ [[ሚናስ]] የክረምት ጊዜን በ[[ጉባኤ]]፣ [[ጉዛራ]] አካባቢ ማሳለፍን ልማዳቸው ማድረጋቸው በታሪክ ይጠቀሳል። የጉዛራ ግምብ 18ሜትር በ12 ሜትር ሲሆን፣ በድሮ ዘመን ግምቡን የሚከልል ሰፊ አጥር ነበር። የግምቡ ስራ በ1562ዓ.ም. የተጠናቀቀ ሲሆን አጼ [[ሠርፀ ድንግል]] በምጽዋ [[ቱርክ|ቱርኮች]] ላይ ድል መቀዳጀታቸውን አስመልክቶ ለመታሰቢያነት ያስገነቡት ነበር። |
አጼ [[ሚናስ]] የክረምት ጊዜን በ[[ጉባኤ]]፣ [[ጉዛራ]] አካባቢ ማሳለፍን ልማዳቸው ማድረጋቸው በታሪክ ይጠቀሳል። የጉዛራ ግምብ 18ሜትር በ12 ሜትር ሲሆን፣ በድሮ ዘመን ግምቡን የሚከልል ሰፊ አጥር ነበር። የግምቡ ስራ በ1562ዓ.ም. የተጠናቀቀ ሲሆን አጼ [[ሠርፀ ድንግል]] በምጽዋ [[ቱርክ|ቱርኮች]] ላይ ድል መቀዳጀታቸውን አስመልክቶ ለመታሰቢያነት ያስገነቡት ነበር። |
||
<ref>Monti della Corte, I Castelli di Gondar, 1938, pp. 105-108</ref><ref>http://iscte.pt/~mjsr/html/expo_jesuits/architecture/guzara_and_dabsan_.htm</ref> በ1563ዓ.ም. አጼ [[ሠርፀ ድንግል]] የ[[በጌምድር]]ንና የ[[ትግሬ]]ን አስተዳዳሪዎች በዚሁ ቦታ አነጋግረው እንደነበር በታሪክ ይጠቀሳል። |
<ref>Monti della Corte, I Castelli di Gondar, 1938, pp. 105-108</ref><ref>http://iscte.pt/~mjsr/html/expo_jesuits/architecture/guzara_and_dabsan_.htm</ref> በ1563ዓ.ም. አጼ [[ሠርፀ ድንግል]] የ[[በጌምድር]]ንና የ[[ትግሬ]]ን አስተዳዳሪዎች በዚሁ ቦታ አነጋግረው እንደነበር በታሪክ ይጠቀሳል። |
||
የጉባኤ ከተማ ከ1570 ጀምሮ እስከ 1581 ድረስ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ በመሆን ቢያገለግልም በመጨረሻ ግን ንጉሱ ጉዛራን ለቀው ወደሰሜን በማቅናት [[አይባ]]ን ዋና ከተማቸው አደረጉ። የሆኖ ሆኖ የጉዛራ ቤተመንግስት |
የጉባኤ ከተማ ከ1570 ጀምሮ እስከ 1581 ድረስ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ በመሆን ቢያገለግልም በመጨረሻ ግን ንጉሱ ጉዛራን ለቀው ወደሰሜን በማቅናት [[አይባ]]ን [[ዋና ከተማ|ዋና ከተማቸው]] አደረጉ። የሆኖ ሆኖ የጉዛራ ቤተመንግስት ከ[[ጎንደር]] ከተማ ቀደምት ምሳሌ የሆነ ነበር። |
||
== ማጣቀሻ == |
== ማጣቀሻ == |
እትም በ20:13, 16 ሜይ 2011
የጉዛራ ቤተመንግስት ከእምፍራዝ በስተደቡብ 5ኪሎሜትር ወጣ ብሎ የተሰራ ግምብ ነው። ይሄውም በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ፣ ከጣና ሐይቅ በስተ ስሜን ምስራቅ መሆኑ ነው።
አጼ ሚናስ የክረምት ጊዜን በጉባኤ፣ ጉዛራ አካባቢ ማሳለፍን ልማዳቸው ማድረጋቸው በታሪክ ይጠቀሳል። የጉዛራ ግምብ 18ሜትር በ12 ሜትር ሲሆን፣ በድሮ ዘመን ግምቡን የሚከልል ሰፊ አጥር ነበር። የግምቡ ስራ በ1562ዓ.ም. የተጠናቀቀ ሲሆን አጼ ሠርፀ ድንግል በምጽዋ ቱርኮች ላይ ድል መቀዳጀታቸውን አስመልክቶ ለመታሰቢያነት ያስገነቡት ነበር። [1][2] በ1563ዓ.ም. አጼ ሠርፀ ድንግል የበጌምድርንና የትግሬን አስተዳዳሪዎች በዚሁ ቦታ አነጋግረው እንደነበር በታሪክ ይጠቀሳል።
የጉባኤ ከተማ ከ1570 ጀምሮ እስከ 1581 ድረስ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ በመሆን ቢያገለግልም በመጨረሻ ግን ንጉሱ ጉዛራን ለቀው ወደሰሜን በማቅናት አይባን ዋና ከተማቸው አደረጉ። የሆኖ ሆኖ የጉዛራ ቤተመንግስት ከጎንደር ከተማ ቀደምት ምሳሌ የሆነ ነበር።
ማጣቀሻ
- ^ Monti della Corte, I Castelli di Gondar, 1938, pp. 105-108
- ^ http://iscte.pt/~mjsr/html/expo_jesuits/architecture/guzara_and_dabsan_.htm
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |