ከ«ሐምሌ ፭» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «'''ሐምሌ ፭''' ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፭ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፲ኛው ...» |
No edit summary |
||
መስመር፡ 4፦ | መስመር፡ 4፦ | ||
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]== |
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]== |
||
*[[1533|፲፭፻፴፫]] ዓ/ም - [[ኢትዮጵያ]]ን ለመርዳት የተላከው የ[[ፖርቱጋል|ብርቱጋል]] ሠራዊት በዕለተ [[ቅዳሜ]] [[ምጽዋ]] ላይ አረፈ። ክረምቱንም ካሳለፈ በኋላ [[ሰብለ ወንጌል|እቴጌ ሰብለ ወንጌል]] ወዳሉበት ተጓዙ። |
*[[1533|፲፭፻፴፫]] ዓ/ም - [[ኢትዮጵያ]]ን ለመርዳት የተላከው የ[[ፖርቱጋል|ብርቱጋል]] ሠራዊት በዕለተ [[ቅዳሜ]] [[ምጽዋ]] ላይ አረፈ። ክረምቱንም ካሳለፈ በኋላ የ[[ልብነ ድንግል|ዓፄ ልብነ ድንግል]] ሚስት ከነበሩት [[ሰብለ ወንጌል|እቴጌ ሰብለ ወንጌል]] ወዳሉበት ተጓዙ። |
||
*[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ/ም - [[ሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ]] ደሴቶች ከ[[ፖርቱጋል|ብርቱጋል]] ነፃነታቸውን አወጁ። |
*[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ/ም - [[ሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ]] ደሴቶች ከ[[ፖርቱጋል|ብርቱጋል]] ነፃነታቸውን አወጁ። |
እትም በ12:07, 10 ጁላይ 2011
ሐምሌ ፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፭ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፲ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፩ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷ ቀናት ይቀራሉ።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፲፭፻፴፫ ዓ/ም - ኢትዮጵያን ለመርዳት የተላከው የብርቱጋል ሠራዊት በዕለተ ቅዳሜ ምጽዋ ላይ አረፈ። ክረምቱንም ካሳለፈ በኋላ የዓፄ ልብነ ድንግል ሚስት ከነበሩት እቴጌ ሰብለ ወንጌል ወዳሉበት ተጓዙ።
- ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - ሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ ደሴቶች ከብርቱጋል ነፃነታቸውን አወጁ።
ልደት
ዕለተ ሞት
ዋቢ ምንጮች
- መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)
- (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/July_12
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |