ከ«ሚያዝያ ፴» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''ሚያዝያ ፴''' ቀን [[በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፪፻፵ ኛው ዕለትና የወርኅ [[ፀደይ]](በልግ)፴፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ[[ዘመነ ሉቃስ]] ፻፳፮ ቀናት ሲቀሩ [[ዘመነ ዮሐንስ]]፣ [[ዘመነ ማቴዎስ]] እና [[ዘመን ማርቆስ]] ደግሞ ፻፳፭ ቀናት ይቀራሉ።
'''ሚያዝያ ፴''' ቀን [[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፪፻፵ ኛው ዕለትና የወርኅ [[ፀደይ]] (በልግ) ፴፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ[[ዘመነ ሉቃስ]] ፻፳፮ ቀናት ሲቀሩ [[ዘመነ ዮሐንስ]]፣ [[ዘመነ ማቴዎስ]] እና [[ዘመን ማርቆስ]] ደግሞ ፻፳፭ ቀናት ይቀራሉ።


==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]==
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]==

እትም በ18:05, 27 ጁላይ 2011

ሚያዝያ ፴ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵ ኛው ዕለትና የወርኅ ፀደይ (በልግ) ፴፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፻፳፮ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመን ማርቆስ ደግሞ ፻፳፭ ቀናት ይቀራሉ።

ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - በአውሮፓሁለተኛው የዓለም ጦርነትን ማክተም ምክንያት በማድረግ 'ሴቲፍ' በተባለች የአልጄሪያ ከተማ በተካሄደ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ፻፫ አውሮፓውያን በመሞታቸው፣ የገዢው የፈረንሳይ መንግሥት ፖሊሶች እና ወታደሮች ባካሄዱት ጨካኝ በቀላ እስከ ስድስት ሺ አልጄሪያውያን ተጨፍጭፈዋል። የዚህ አረመኔያዊ ድርጊት ሳቢያ በመላው የሰሜን አፍሪቃ የፈረንሳይን ቅኝ ገዢነት ማክተሚያ አብሳሪ እንደሆነ ታሪካውያን ይዘግባሉ።

ልደቶች

ዋቢ ምንጮች

  • (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/190144 Ethiopia: Annual Review for 1965
  • (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 Ethiopia: Annual Review for 1974


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ