ከ«ነነዌ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
'''ነነዌ''' የ[[አሦር]] ከተማ ነበረ።
'''ነነዌ''' የ[[አሦር]] ጥንታዊ ከተማ ነበረ። ፍርስራሹ በ[[ጤግሮስ ወንዝ]] ምሥራቅ ዳርቻ በ[[ሞሱል]] ዙሪያ አሁን አለ።

በ''[[ኦሪት ዘፍጥረት]]'' 10፡11 መሠረት የ[[ሴም]] ልጅ [[አሦር (የሴም ልጅ)|አሦር]] ከ[[ሰናዖር]] ወጥቶ ነነዌንና ሌሎችን ከተሞች ሠራ። አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ግን ከፊተኛው ቁጥር ከ10፡10 በመውሰድ አድራጊው እንደ [[ናምሩድ]] ቆጥረውት፣ ናምሩድ እራሱ ወደ አሦር (ወደ ሀገሩ) ወጥቶ እኚህን ከተሞች እንደ ሠራ ይላሉ። በጥንታዊ የ[[ግሪክ]] ታሪክ ጸሃፊዎች ዘንድ [[ኒኑስ]] የነነዌ መስራችና የአሦር መጀመርያ ንጉስ ነበረ።

ነነዌ ከጥንት ጀምሮ ከ[[አሹር (ከተማ)|አሹር]] ከተማ-አገር ይገዛ ነበር። እንደ አሹር ከ1440 እስከ 1366 ዓክልበ. ድረስ በ[[ሚታኒ]] ይቆጣጠር ነበር። ትልቅ ከተማ ነበረ። በ713 ዓክልበ. ንጉሥ [[ሰናክሬም]] የአሦርን ዋና ከተማ ወደ ነነዌ መለሠው።


{{መዋቅር-ታሪክ}}
{{መዋቅር-ታሪክ}}
መስመር፡ 7፦ መስመር፡ 11፦
<references/>
<references/>


*
[[መደብ:አሦር]]
[[መደብ:አሦር]]
[[መደብ:የቀድሞ ከተሞች]]
[[መደብ:የቀድሞ ከተሞች]]

[[en:Nineveh]]

እትም በ23:18, 7 ኦገስት 2011

ነነዌአሦር ጥንታዊ ከተማ ነበረ። ፍርስራሹ በጤግሮስ ወንዝ ምሥራቅ ዳርቻ በሞሱል ዙሪያ አሁን አለ።

ኦሪት ዘፍጥረት 10፡11 መሠረት የሴም ልጅ አሦርሰናዖር ወጥቶ ነነዌንና ሌሎችን ከተሞች ሠራ። አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ግን ከፊተኛው ቁጥር ከ10፡10 በመውሰድ አድራጊው እንደ ናምሩድ ቆጥረውት፣ ናምሩድ እራሱ ወደ አሦር (ወደ ሀገሩ) ወጥቶ እኚህን ከተሞች እንደ ሠራ ይላሉ። በጥንታዊ የግሪክ ታሪክ ጸሃፊዎች ዘንድ ኒኑስ የነነዌ መስራችና የአሦር መጀመርያ ንጉስ ነበረ።

ነነዌ ከጥንት ጀምሮ ከአሹር ከተማ-አገር ይገዛ ነበር። እንደ አሹር ከ1440 እስከ 1366 ዓክልበ. ድረስ በሚታኒ ይቆጣጠር ነበር። ትልቅ ከተማ ነበረ። በ713 ዓክልበ. ንጉሥ ሰናክሬም የአሦርን ዋና ከተማ ወደ ነነዌ መለሠው።

ዋቢ መጽሐፍት