ከ«ነነዌ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
{{የቀድሞ ቦታ መረጃ |
|||
|ስም = ነነዌ |
|||
|ኗሪ ስም = (''ናይኑዋ'') |
|||
|ስዕል = Adad gate exterior entrance north3.JPG |
|||
|caption = የታደሰው አዳድ በር ፍርስራሽ |
|||
|ዘመናዊ አገር = ኢራቅ |
|||
|ጥንታዊ አገር = [[አሦር]] |
|||
|መንግሥት = የአሦር መንግሥት |
|||
|ዘመን = ከ2440 እስከ 620 ዓክልበ. |
|||
|pushpin_map = ሜስፖጦምያ |
|||
|latd = 36 |
|||
|latm = 21 |
|||
|lats = 34 |
|||
|latNS = N |
|||
|longd = 43 |
|||
|longm = 09 |
|||
|longs = 10 |
|||
|longEW= E |
|||
}} |
|||
'''ነነዌ''' የ[[አሦር]] ጥንታዊ ከተማ ነበረ። ፍርስራሹ በ[[ጤግሮስ ወንዝ]] ምሥራቅ ዳርቻ በ[[ሞሱል]] ዙሪያ አሁን አለ። |
'''ነነዌ''' የ[[አሦር]] ጥንታዊ ከተማ ነበረ። ፍርስራሹ በ[[ጤግሮስ ወንዝ]] ምሥራቅ ዳርቻ በ[[ሞሱል]] ዙሪያ አሁን አለ። |
||
እትም በ02:40, 11 ኦገስት 2011
ነነዌ (ናይኑዋ) | |
---|---|
የታደሰው አዳድ በር ፍርስራሽ | |
ሥፍራ | |
መንግሥት | የአሦር መንግሥት |
ዘመን | ከ2440 እስከ 620 ዓክልበ. |
ዘመናዊ አገር | ኢራቅ |
ጥንታዊ አገር | አሦር |
ነነዌ የአሦር ጥንታዊ ከተማ ነበረ። ፍርስራሹ በጤግሮስ ወንዝ ምሥራቅ ዳርቻ በሞሱል ዙሪያ አሁን አለ።
በኦሪት ዘፍጥረት 10፡11 መሠረት የሴም ልጅ አሦር ከሰናዖር ወጥቶ ነነዌንና ሌሎችን ከተሞች ሠራ። አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ግን ከፊተኛው ቁጥር ከ10፡10 በመውሰድ አድራጊው እንደ ናምሩድ ቆጥረውት፣ ናምሩድ እራሱ ወደ አሦር (ወደ ሀገሩ) ወጥቶ እኚህን ከተሞች እንደ ሠራ ይላሉ። በጥንታዊ የግሪክ ታሪክ ጸሃፊዎች ዘንድ ኒኑስ የነነዌ መስራችና የአሦር መጀመርያ ንጉስ ነበረ።
ነነዌ ከጥንት ጀምሮ ከአሹር ከተማ-አገር ይገዛ ነበር። እንደ አሹር ከ1440 እስከ 1366 ዓክልበ. ድረስ በሚታኒ ይቆጣጠር ነበር። ትልቅ ከተማ ነበረ። በ713 ዓክልበ. ንጉሥ ሰናክሬም የአሦርን ዋና ከተማ ወደ ነነዌ መለሠው።