ከ«ትሪቶን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 1፦ | መስመር፡ 1፦ | ||
[[ስዕል:RomaBerniniFontanaTritone.JPG|thumb|250px|የአረመኔ ጣኦት ትሪቶን ሀውልት በ[[ሮማ ፓፓ]] [[8 ኡርባን]] ትዕዛዝ በ1634 ዓ.ም. በ[[ሮማ]] ከተማ ተሠርቶ እስካዛሬ ይቆማል።]] |
[[ስዕል:RomaBerniniFontanaTritone.JPG|thumb|250px|የአረመኔ ጣኦት ትሪቶን ሀውልት በ[[ሮማ ፓፓ]] [[8 ኡርባን]] ትዕዛዝ በ1634 ዓ.ም. በ[[ሮማ]] ከተማ ተሠርቶ እስካዛሬ ይቆማል።]] |
||
'''ትሪቶን''' ([[ግሪክ (ቋንቋ)|ግሪክ]]፦ Τρίτων) በ[[ግሪክ (አገር)|ግሪክ]] [[አረመኔ]] [[ሃይማኖት]]ና [[አፈ ታሪክ]] ዘንድ፣ የውቅያኖስ መልእክተኛ የሆነ አምላክ ነበረ። የ[[ |
'''ትሪቶን''' ([[ግሪክ (ቋንቋ)|ግሪክ]]፦ Τρίτων) በ[[ግሪክ (አገር)|ግሪክ]] [[አረመኔ]] [[ሃይማኖት]]ና [[አፈ ታሪክ]] ዘንድ፣ የውቅያኖስ መልእክተኛ የሆነ አምላክ ነበረ። የ[[ፖሠይዶን]] (የባሕሮች ዋና አምላክ) እና የ[[አምፊትሪቴ]] ልጅ ይባላል። በትውፊቶቹ እንደሚገለጽ፣ ሰውነቱ ከሆዱ በታች የ[[ዓሣ]] ሲሆን፣ ልዩ የ[[ዛጎል]] ቀንድ ይነፋል። |
||
በአንዳንድ የግሪክ ደራሲ እንደ [[ፒንዳር]]፣ [[ሄሮዶቱስ]]፣ [[አፖሎኒዮስ ሮዲዮስ]]፣ [[ሉኮፍሮን]]ና [[ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ]] ዘንድ፣ ትሪቶን የ[[ሊብያ]] ንጉሥ ሲሆን መኖርያው በ[[ትሪቶኒስ ሀይቅ]] አጠገብ ተገኘ። በዚሁ ሚና [[ያሶንና አርጎናውቶች]] |
በአንዳንድ የግሪክ ደራሲ እንደ [[ፒንዳር]]፣ [[ሄሮዶቱስ]]፣ [[አፖሎኒዮስ ሮዲዮስ]]፣ [[ሉኮፍሮን]]ና [[ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ]] ዘንድ፣ ትሪቶን የ[[ሊብያ]] ንጉሥ ሲሆን መኖርያው በ[[ትሪቶኒስ ሀይቅ]] አጠገብ ተገኘ። በዚሁ ሚና [[ያሶንና አርጎናውቶች]] በሚባለው አፈታሪክ ይጫወታል። |
||
ጣልያናዊ መኖኩሴ [[አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ]] ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ ([[1490]] ዓ.ም. የታተመ)፣ ትሪቶን ከ[[ካም]] ልጆች አንዱ ሲሆን በ[[ናምሩድ]] 18ኛው አመት በሊብያ ሠፈረና መጀመርያው የሊብያ ንጉሥ ሆነ፤ ከዚያ በቤሉስ 56ኛው አመት [[ያኑስ]] ወደ ሊብያ ደረሰና የትሪቶን ልጅ [[ሃሞን]] ተከተለው። በዚህ ዜና መዋዕል አቆጣጠር ትሪቶን በሊብያ የነገሠ ምናልባት ከ2410 እስከ 2315 ዓክልበ. ግድም ነበር። |
ጣልያናዊ መኖኩሴ [[አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ]] ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ ([[1490]] ዓ.ም. የታተመ)፣ ትሪቶን ከ[[ካም]] ልጆች አንዱ ሲሆን በ[[ናምሩድ]] 18ኛው አመት በሊብያ ሠፈረና መጀመርያው የሊብያ ንጉሥ ሆነ፤ ከዚያ በቤሉስ 56ኛው አመት [[ያኑስ]] ወደ ሊብያ ደረሰና የትሪቶን ልጅ [[ሃሞን]] ተከተለው። በዚህ ዜና መዋዕል አቆጣጠር ትሪቶን በሊብያ የነገሠ ምናልባት ከ2410 እስከ 2315 ዓክልበ. ግድም ነበር። |
እትም በ00:33, 21 ኦገስት 2011
ትሪቶን (ግሪክ፦ Τρίτων) በግሪክ አረመኔ ሃይማኖትና አፈ ታሪክ ዘንድ፣ የውቅያኖስ መልእክተኛ የሆነ አምላክ ነበረ። የፖሠይዶን (የባሕሮች ዋና አምላክ) እና የአምፊትሪቴ ልጅ ይባላል። በትውፊቶቹ እንደሚገለጽ፣ ሰውነቱ ከሆዱ በታች የዓሣ ሲሆን፣ ልዩ የዛጎል ቀንድ ይነፋል።
በአንዳንድ የግሪክ ደራሲ እንደ ፒንዳር፣ ሄሮዶቱስ፣ አፖሎኒዮስ ሮዲዮስ፣ ሉኮፍሮንና ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ ዘንድ፣ ትሪቶን የሊብያ ንጉሥ ሲሆን መኖርያው በትሪቶኒስ ሀይቅ አጠገብ ተገኘ። በዚሁ ሚና ያሶንና አርጎናውቶች በሚባለው አፈታሪክ ይጫወታል።
ጣልያናዊ መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ (1490 ዓ.ም. የታተመ)፣ ትሪቶን ከካም ልጆች አንዱ ሲሆን በናምሩድ 18ኛው አመት በሊብያ ሠፈረና መጀመርያው የሊብያ ንጉሥ ሆነ፤ ከዚያ በቤሉስ 56ኛው አመት ያኑስ ወደ ሊብያ ደረሰና የትሪቶን ልጅ ሃሞን ተከተለው። በዚህ ዜና መዋዕል አቆጣጠር ትሪቶን በሊብያ የነገሠ ምናልባት ከ2410 እስከ 2315 ዓክልበ. ግድም ነበር።