ከ«የካቲት ፲፰» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 19፦ | መስመር፡ 19፦ | ||
=ዕለተ ሞት= |
=ዕለተ ሞት= |
||
*[[1998|፲፰፻፺፰]] ዓ/ም - ባለቅኔውና ጸሐፌ ተውኔቱ ሎሬት[[ጸጋዬ ገብረ መድህን| ጸጋዬ ገብረ መድኅን]]በተወለደ በ፸ ዓመቱ በዚህ ዕለት አረፈ። |
|||
=ዋቢ ምንጮች= |
=ዋቢ ምንጮች= |
||
መስመር፡ 28፦ | መስመር፡ 29፦ | ||
* http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/february/26/newsid_2516000/2516299.stm |
* http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/february/26/newsid_2516000/2516299.stm |
||
*"ኪንና ባህል"፣ ሪፖርተር ([[የካቲት ፲፫]] ቀን [[2003|፳፻፫]] ዓ/ም) |
|||
በ13:45, 31 ኦገስት 2011 የታተመው ያሁኑኑ እትም
የካቲት ፲፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፰ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺፯ ቀናት ይቀራሉ።
ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ፲፭፻፲፱ ዓ/ም - በምድረ አዳል (አሁን አፋር (ክልል)) የባሌው መኮንን ዴገልሃን ሠራዊት ከአህመድ ግራኝ ጋር ጦርነት ገጥሞ የዴገልሃን ሠራዊት በሙሉ ተጨፈጨፈ።
- ፲፱፻፶፭ ዓ/ም - የሉተራውያን ድርጅት በኢትዮጵያ ‘የወንጌል ድምጽ ራዲዮ’ (ብሥራተ ወንጌል ራዲዮ) ጣቢያአገልግሎቱን ጀመረ።
- ፲፱፻፸፱ ዓ/ም - የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶስ ሴቶችን የቅስና ሥልጣን ለመቀበል የሚያስችለውን ውሳኔ ከፍ ባለ የድምጽ ብዛት አጸደቀ።
ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ፲፰፻፺፰ ዓ/ም - ባለቅኔውና ጸሐፌ ተውኔቱ ሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድኅንበተወለደ በ፸ ዓመቱ በዚህ ዕለት አረፈ።
ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- (እንግሊዝኛ) P.R.O., FO 371/178551
- (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |