ከ«ትግራይ ክልል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ r2.7.1) (ሎሌ መጨመር: eo:Regiono Tigrajo |
ጥ r2.7.1) (ሎሌ መጨመር: no:Tigray (region) |
||
መስመር፡ 30፦ | መስመር፡ 30፦ | ||
[[nl:Tigray]] |
[[nl:Tigray]] |
||
[[nn:Tigrayregionen]] |
[[nn:Tigrayregionen]] |
||
[[no:Tigray (region)]] |
|||
[[pl:Tigraj]] |
[[pl:Tigraj]] |
||
[[pnb:صوبہ ٹگرے]] |
[[pnb:صوبہ ٹگرے]] |
እትም በ23:19, 6 ሴፕቴምበር 2011
ትግራይ (ክልል 1) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዷ ስትሆን በሰሜን-ጫፍ ኢትዮጵያ ትገኛለች። ዋና ከተማዋ መቀሌ ነው። ሌሎች ታዋቂ ከተማዎች ዛላአንበሳ፣ ዓቢ-ዓዲ ፣ ዓድዋ፣ ሸራሮ፣ ዓዲግራት፣ አክሱም፣ እንዳ-ስላሴ፣ ማይጨው፣ ኮረም እና አላማጣ ናቸው። ኤርትራ፣ ሱዳን፣ የአማራ እና አፋር ክልሎች ያዋስኑዋታል። 50,286 ካሬ ኪ.ሜ. ስትሸፍን የሕዝብ ብዛቷ 4,314,456 ነው። ትግርኛ የክልሉ ዋና ቋንቋ ነው። እምባ ኣላጀ:ፅበት በትግራይ ክልል ከፍተኛ ቦታዎች ናቸው። ሶሎዳም በዚሁ ክልል ይገኛል።
ኢትዮጵያ |
ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ |