ከ«ኡር-ናንሼ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 6፦ | መስመር፡ 6፦ | ||
{{Succession box |
{{Succession box |
||
|before=የ[[ሉጋል-ሻግ-ኤንጉር]] |
|before=የ[[ሉጋል-ሻግ-ኤንጉር]] |
||
|title=የ[[ላጋሽ]] |
|title=የ[[ላጋሽ]] ገዥ |
||
|years=2309-2279 ዓክልበ. ግድም |
|years=2309-2279 ዓክልበ. ግድም |
||
|after=[[አኩርጋል]]}} |
|after=[[አኩርጋል]]}} |
እትም በ12:49, 23 ሴፕቴምበር 2011
ኡር-ናንሼ ከ2309 እስከ 2279 ዓክልበ. ድረስ ግድም የሱመር ከተማ ላጋሽ መጀመርያ ንጉሥ ነበር። ቀዳሚው ሉጋል-ሻግ-ኤንጉር ንጉሥ ሳይሆን አለቃ ወይም ከንቲባ ነበር፤ ለመሲሊም ተገዥ ነበር። ከመሲሊም ዘመን በኋላ ላጋሽ ነጻ ወጣ። ኡር-ናንሼ የጉኒዱ ልጅ ነበር። በዘመኑ ግድግዳዎች፣ ቤተ መቅደሶችና መስኖዎች እንደ ተሠሩ ይመዘገባል። ከድልሙን ጋር ንግድ ያካሄድ ነበር። የላጋሽ ጎረቤት ኡማ በዚህ ዘመን ነጻነቱን አግኝቶ ንጉሡ ኡር-ሉማ ላጋሽን ተዋጋ፤ ግን አልተከናወነም። የኡር-ናንሼ ልጅ አኩርጋል ተከተለው።
ቀዳሚው የሉጋል-ሻግ-ኤንጉር |
የላጋሽ ገዥ 2309-2279 ዓክልበ. ግድም |
ተከታይ አኩርጋል |