ከ«ትግራይ ክልል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ r2.7.1) (ሎሌ መጨመር: tr:Tigray Bölgesi |
ጥ r2.6.4) (ሎሌ ማስተካከል: he:תיגראי |
||
መስመር፡ 19፦ | መስመር፡ 19፦ | ||
[[eu:Tigray]] |
[[eu:Tigray]] |
||
[[fr:Tigray]] |
[[fr:Tigray]] |
||
[[he: |
[[he:תיגראי]] |
||
[[hr:Tigraj (regija)]] |
[[hr:Tigraj (regija)]] |
||
[[hu:Tigré (szövetségi állam)]] |
[[hu:Tigré (szövetségi állam)]] |
እትም በ02:41, 20 ኦክቶበር 2011
ትግራይ (ክልል 1) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዷ ስትሆን በሰሜን-ጫፍ ኢትዮጵያ ትገኛለች። ዋና ከተማዋ መቀሌ ነው። ሌሎች ታዋቂ ከተማዎች ዛላአንበሳ፣ ዓቢ-ዓዲ ፣ ዓድዋ፣ ሸራሮ፣ ዓዲግራት፣ አክሱም፣ እንዳ-ስላሴ፣ ማይጨው፣ ኮረም እና አላማጣ ናቸው። ኤርትራ፣ ሱዳን፣ የአማራ እና አፋር ክልሎች ያዋስኑዋታል። 50,286 ካሬ ኪ.ሜ. ስትሸፍን የሕዝብ ብዛቷ 4,314,456 ነው። ትግርኛ የክልሉ ዋና ቋንቋ ነው። እምባ ኣላጀ:ፅበት በትግራይ ክልል ከፍተኛ ቦታዎች ናቸው። ሶሎዳም በዚሁ ክልል ይገኛል።
ኢትዮጵያ |
ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ |