ከ«ሰንደቅ ዓላማ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Ripchip Bot (ውይይት | አስተዋጽኦ) ጥ r2.7.1) (ሎሌ መጨመር: iu:ᓴᐃᒻᒪᑎ |
ጥ r2.7.2+) (ሎሌ መጨመር: lez:Пайдах |
||
መስመር፡ 73፦ | መስመር፡ 73፦ | ||
[[la:Vexillum]] |
[[la:Vexillum]] |
||
[[lbe:Ттугъ]] |
[[lbe:Ттугъ]] |
||
[[lez:Пайдах]] |
|||
[[ln:Bɛndɛ́lɛ]] |
[[ln:Bɛndɛ́lɛ]] |
||
[[lt:Vėliava]] |
[[lt:Vėliava]] |
እትም በ20:31, 29 ማርች 2012
ሰንደቅ ዓላማ በቋሚ ላይ እንዲውለበለብ የሚሰቀል ጨርቅ ነው። በድሮ ጊዜ መረጃ መለዋወጥ ዋነኛ ጥቅሙ ነበረ። በአሁኑ ጊዜ ግን የአንድን ሀገር ወይም ድርጅት ለመወከል ያገለግላል።
አቶ ከበደ ሚካኤል "ታሪክና ምሳሌ - ፩ኛ መጽሐፍ" በተባለው ድርሰታቸው ላይ፦ ሰንደቅ ዓላም የነጻነት ምልክት የአንድ ሕዝብ ማተብ፤ የኅብረት ማሰሪያ ጥብቅ ሐረግ ነው። «ተመልከት ዓላማህን፣ ተከተል አለቃህን።» ብለው አስፍረውታል።
የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማችን አረንጓዴ፤ ብጫና ቀይ ሦስት ቀለማት ናቸው። ምሳሌያቸውም አረንጓዴው ተስፋ፣ ልምላሜና ሀብት፤ ብጫው ሃይማኖት፣ አበባና ፍሬ፤ ቀዩ ፍቅር፣ መሥዋዕትነትና ጀግንነት ነው።