ከ«ቦይንግ 787 ድሪምላይነር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
r2.7.2) (ሎሌ መጨመር: ar, az, bg, bs, ca, cs, da, de, eo, es, et, fa, fi, fr, fy, gl, he, hr, hu, id, io, it, ja, jv, ko, mr, ms, my, nl, no, pl, pnb, pt, ro, ru, sh, simple, sk, sr, sv, ta, th, tr, uk, vi, yo, zh
Robot: ar:بوينغ 787 is a featured article; cosmetic changes
መስመር፡ 6፦ መስመር፡ 6፦


{{መዋቅር}}
{{መዋቅር}}

{{Link FA|ar}}


[[ar:بوينغ 787]]
[[ar:بوينغ 787]]

እትም በ22:12, 4 ኖቬምበር 2012

የኢትዮጵያ የመጀመሪያው ቦይንግ 787 ድሪምላይነር

ቦይንግ 787 ድሪምላይነርቦይንግ የተሠራ የረዥም ርቀት፣ ጥንድ ሞተር አውሮፕላን ነው። የአውሮፕላኑ አብዛኛው ክፍሎች ከካርቦን ኮምፖሲት ማቴሪያል በመሠራታቸው፣ አውሮፕላኑ ከቀደምት አውሮፕላኖች የቀለለ ነው።[1] የነዳጅ ፍጆታው ከሌሎች አውሮፕላኖች በ20 ከመቶ የተሻለ ሲሆን ፍጥነቱ ከድምፅ ፍጥነት በ11 ከመቶ ያንሳል።[1] ጃፓን ከዓለም የመጀመሪያው የድሪምላይነር አብራሪ ናት። ኢትዮጵያ ከዓለም ሁለተኛ፣ ከአፍሪካ ደግሞ ብቸኛዋ አብራሪ ናት።[1] የኢትዮጵያ አየር መንገድ በጠቅላላ አሥር ድሪምላይነሮችን በ1.5 ቢሊዮን ዶላር ገዝቷል።[1]

ማመዛገቢያ

  1. ^ ሪፖርተር ጋዜጣ፣ ቅፅ 17 ቁጥር 49/1284፣ ነሐሴ ፲፫ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም. የወጣ፣ ገጾች 4፣55


መለጠፊያ:Link FA