ከ«ጣና ሐይቅ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
r2.7.2+) (ሎሌ ማስተካከል: eu:Tana
r2.7.3) (ሎሌ መጨመር: sk:Tana (jazero)
መስመር፡ 53፦ መስመር፡ 53፦
[[ru:Тана (озеро)]]
[[ru:Тана (озеро)]]
[[sh:Jezero Tana]]
[[sh:Jezero Tana]]
[[sk:Tana (jazero)]]
[[sl:Jezero Tana]]
[[sl:Jezero Tana]]
[[sr:Језеро Тана]]
[[sr:Језеро Тана]]

እትም በ09:23, 23 ኖቬምበር 2012

ጣና ሐይቅአባይ (ብሉ ናይል) ወንዝ ምንጭ ሲሆን ከኢትዮጵያ አንደኛ ትልቁ ሐይቅ ነው። 84 ከ.ሜ. ረጅም እና 66 ኪ.ሜ. ሰፊ ነው። ባጠቃላይ 3,500 ካሬ ኪ.ሜ. ይሸፍናል። በቁጥር እርግጠኛ መሆን ባይቻልም ብዙ ደሴቶች በሐይቁ ላይ ይገኛሉ። ባንዳንዶቹ ላይም (ለምሳሌ በደጋ ደሴት) የድሮ የኢትዮጵያ መሪዎች መቃብሮች ሲገኙ ኢትዮጵያ ውስጥ ክርስትናን ለመጀመሪያ ያስተዋወቀው አቡነ ሰላማ መቃብርም በዚሁ ሃይቅ ይገኛሉ።

የጣና ሃይቅን የሚመግቡ 3ቱ ዋና ወንዞች ርብጉማሬ ወንዝትንሹ አባይ በመባል ይታወቃሉ።

የዓሳ ምርት

አሁን ባለው ይዞታ የጣና ሃይቅ 1,454 ቶን አሳ በአመት ይመረታል። ነገር ግን ይሄ የምርት ሃይቁ ያለምንም ችግር ሊያስተናግድው ከሚችለው 15 በመቶው ያህል ብቻ ነው።

ታሪካዊ የጣና ክፍሎች

-1px

ጣና ጭርቆስ ልሳነ ምድር
ዘጌዘጌ
ጣና ሐይቅ


ኢትዮጵያ

ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ
አስተዳደራዊ ክልሎች - ትግራይ | አፋር | አማራ | ኦሮሚያ | ሶማሌ | ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል | ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች | ጋምቤላ | ሐረሪ | አዲስ አበባ | ድሬዳዋ
ቋንቋዎች - አማርኛ | ግዕዝ | ኦሮምኛ | ትግርኛ | ጉራጊኛ | ሶማሊኛ | አፋርኛ | ሲዳምኛ | ሃዲያኛ | ከምባትኛ | ወላይትኛ | ጋሞኛ | ከፋኛ | ሃመርኛ | ስልጢኛ | ሀደሪኛ
መልክዓ-ምድር - አባይ | አዋሽ | ራስ-ዳሽን | ሶፍ-ዑመር | ጣና | ደንከል | ላንጋኖ | አቢያታ | ሻላ
ከተሞች - የኢትዮጵያ ከተሞች