ከ«ሐምሌ ፯» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 16፦ መስመር፡ 16፦


==ዕለተ ሞት==
==ዕለተ ሞት==
*[[፲፱፻፸፩]] ዓ/ም - [[የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን]] ሁለተኛው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ [[አቡነ ቴዎፍሎስ|ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ]] በ[[ደርግ]] ግፈኛ ድርጊት ተገደሉ።




==ዋቢ ምንጮች==
==ዋቢ ምንጮች==

እትም በ02:41, 13 ዲሴምበር 2012

ሐምሌ ፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፯ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፶፱ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፶፰ ቀናት ይቀራሉ።

አቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፯፻፹፩ ዓ/ም - የፓሪስ ኗሪዎች በከተማቸው የሚገኘውን የባስቲይ (Bastille ) ጥንታዊ ምሽግና ወህኒ ቤት በማጥቃት ሰባት እስረኞችን ነጻ አወጡ። ይኼም የፈረንሳይ አብዮት የፈነዳበት ዕለት በየዓመቱ ይከበራል።
  • ፲፱፻፶ ዓ/ም - በኢራቅ የጦር መኮንኖች የዳግማዊ ንጉሥ ፋይሳልን መንግሥት ገለበጡ።

ልደት

ዕለተ ሞት

ዋቢ ምንጮች