ከ«ሐምሌ ፯» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 16፦ | መስመር፡ 16፦ | ||
==ዕለተ ሞት== |
==ዕለተ ሞት== |
||
*[[፲፱፻፸፩]] ዓ/ም - [[የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን]] ሁለተኛው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ [[አቡነ ቴዎፍሎስ|ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ]] በ[[ደርግ]] ግፈኛ ድርጊት ተገደሉ። |
|||
==ዋቢ ምንጮች== |
==ዋቢ ምንጮች== |
እትም በ02:41, 13 ዲሴምበር 2012
ሐምሌ ፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፯ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፶፱ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፶፰ ቀናት ይቀራሉ።
አቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፲፪፻፷ ዓ/ም - አጼ ይኩኖ አምላክ በአቡነ ተክለ ሃይማኖት እጅ ተቀብተው ዘውድ ጭነው ነገሡ።
- ፲፯፻፹፩ ዓ/ም - የፓሪስ ኗሪዎች በከተማቸው የሚገኘውን የባስቲይ (Bastille ) ጥንታዊ ምሽግና ወህኒ ቤት በማጥቃት ሰባት እስረኞችን ነጻ አወጡ። ይኼም የፈረንሳይ አብዮት የፈነዳበት ዕለት በየዓመቱ ይከበራል።
- ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - የዩናይተድ ስቴትስ መንግሥት የ $500, $1,000, $5,000 እና $10,000 ሰርዞ ከአገልግሎት ውጭ አደረጋቸው።
ልደት
ዕለተ ሞት
- ፲፱፻፸፩ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሁለተኛው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ በደርግ ግፈኛ ድርጊት ተገደሉ።