ከ«ታኅሣሥ ፳፫» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 15፦ መስመር፡ 15፦
*[[1917|፲፱፻፲፯]] ዓ/ም - ብርሃንና ሰላም ጋዜጣ ተመሰረተ።
*[[1917|፲፱፻፲፯]] ዓ/ም - ብርሃንና ሰላም ጋዜጣ ተመሰረተ።


*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - [[ኢትዮጵያ]] ለመጀመሪያ ጊዜ የ፩ሚሊዮን ፱መቶ ሺ ኪሎ የመዳብ ሽያጭ ወደ[[ጃፓን]] ላከች።
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - [[ኢትዮጵያ]] ለመጀመሪያ ጊዜ የ፩ሚሊዮን ፱መቶ ሺ ኪሎ የመዳብ ሽያጭ ወደ[[ጃፓን]] ላከች።<ref>Morris, Willie;"ETHIOPIA : ANNUAL REVIEW FOR 1974 – THE YEAR OF THE CREEPING REVOLUTION" (6 February, 1975); P.R.O., FCO 371/1829 </ref> መዳቡ በ[[ኤርትራ]] ውስጥ ከሚገኘው የድባሮ መዳብ ማዕድን ቁፋሮ የተገኘ ነው።


*[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] የጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት ባንኮችንና የኢንሹራንቸ ኩባንያዎችን የብሔራዊ ንብረት አድርጎ ወረሰ።
*[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] የጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት ባንኮችንና የኢንሹራንቸ ኩባንያዎችን የብሔራዊ ንብረት አድርጎ ወረሰ።
መስመር፡ 28፦ መስመር፡ 28፦


==ዋቢ ምንጮች==
==ዋቢ ምንጮች==
<references/>

*{{en}} http://en.wikipedia.org/wiki/January_1
*{{en}} http://en.wikipedia.org/wiki/January_1
*{{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974
*{{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974

እትም በ13:31, 1 ጃንዩዌሪ 2013

ታኅሣሥ ፳፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲፫ተኛው እና የመፀው ወቅት ፹፰ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፫ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶፪ ቀናት ይቀራሉ።


የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በየወሩ ፳፫ኛ ቀን የሰማዕታትን ዓለቃ ቅዱስ ጊዮርጊስንን ታስታውሳለች።

ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፱፻፲፯ ዓ/ም - ብርሃንና ሰላም ጋዜጣ ተመሰረተ።
  • ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የ፩ሚሊዮን ፱መቶ ሺ ኪሎ የመዳብ ሽያጭ ወደጃፓን ላከች።[1] መዳቡ በኤርትራ ውስጥ ከሚገኘው የድባሮ መዳብ ማዕድን ቁፋሮ የተገኘ ነው።
  • ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ የጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት ባንኮችንና የኢንሹራንቸ ኩባንያዎችን የብሔራዊ ንብረት አድርጎ ወረሰ።

ልደት

ዕለተ ሞት

ዋቢ ምንጮች

  1. ^ Morris, Willie;"ETHIOPIA : ANNUAL REVIEW FOR 1974 – THE YEAR OF THE CREEPING REVOLUTION" (6 February, 1975); P.R.O., FCO 371/1829


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ