ከ«ሐምሌ ፬» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 2፦ መስመር፡ 2፦


[[1917|፲፱፻፲፯]] ዓ.ም - በመቅደላ ጦርነት በእንግሊዞች ከተወሰዱት ሁለት የ[[ዓፄ ቴዎድሮስ]] ዘውዶች አንደኛው የብር ዘውድ በዛሬው ዕለት ለ[[ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ|ግርማዊት ንግሥት ዘውዲቱ]] ተመለሰ። ከወርቅ የተሠራው ዘውድ አሁንም [[እንግሊዝ]] አገር ይገኛል።
[[1917|፲፱፻፲፯]] ዓ.ም - በመቅደላ ጦርነት በእንግሊዞች ከተወሰዱት ሁለት የ[[ዓፄ ቴዎድሮስ]] ዘውዶች አንደኛው የብር ዘውድ በዛሬው ዕለት ለ[[ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ|ግርማዊት ንግሥት ዘውዲቱ]] ተመለሰ። ከወርቅ የተሠራው ዘውድ አሁንም [[እንግሊዝ]] አገር ይገኛል።

*[[1952|፲፱፻፶፪]] ዓ/ም - ሞይስ ሾምቤ ካታንጋ የተሰኘውን የ[[ኮንጎ]] ግዛት በ[[ቤልጅግ]] መንግሥት ድጋፍ ነፃ መሆኑን ይፋ አደረገ።


{{መዋቅር}}
{{መዋቅር}}

እትም በ23:46, 2 ፌብሩዌሪ 2013

፲፱፻፱ ዓ/ም - በንግሥት ዘውዲቱ እና በአልጋ ወራሽ ራስ ተፈሪ ትዕዛዝ መሠረት በራስ ደምሴ የተመራ ሠራዊት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ቢተወደድ ኃይለ ጊዮርጊስን በ እግር ሰንሰለት ታሥረው ንብረታቸው ሁሉ ተወረሰ።

፲፱፻፲፯ ዓ.ም - በመቅደላ ጦርነት በእንግሊዞች ከተወሰዱት ሁለት የዓፄ ቴዎድሮስ ዘውዶች አንደኛው የብር ዘውድ በዛሬው ዕለት ለግርማዊት ንግሥት ዘውዲቱ ተመለሰ። ከወርቅ የተሠራው ዘውድ አሁንም እንግሊዝ አገር ይገኛል።

  • ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ሞይስ ሾምቤ ካታንጋ የተሰኘውን የኮንጎ ግዛት በቤልጅግ መንግሥት ድጋፍ ነፃ መሆኑን ይፋ አደረገ።