ከ«ሐምሌ ፬» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 2፦ | መስመር፡ 2፦ | ||
[[1917|፲፱፻፲፯]] ዓ.ም - በመቅደላ ጦርነት በእንግሊዞች ከተወሰዱት ሁለት የ[[ዓፄ ቴዎድሮስ]] ዘውዶች አንደኛው የብር ዘውድ በዛሬው ዕለት ለ[[ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ|ግርማዊት ንግሥት ዘውዲቱ]] ተመለሰ። ከወርቅ የተሠራው ዘውድ አሁንም [[እንግሊዝ]] አገር ይገኛል። |
[[1917|፲፱፻፲፯]] ዓ.ም - በመቅደላ ጦርነት በእንግሊዞች ከተወሰዱት ሁለት የ[[ዓፄ ቴዎድሮስ]] ዘውዶች አንደኛው የብር ዘውድ በዛሬው ዕለት ለ[[ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ|ግርማዊት ንግሥት ዘውዲቱ]] ተመለሰ። ከወርቅ የተሠራው ዘውድ አሁንም [[እንግሊዝ]] አገር ይገኛል። |
||
*[[1952|፲፱፻፶፪]] ዓ/ም - ሞይስ ሾምቤ ካታንጋ የተሰኘውን የ[[ኮንጎ]] ግዛት በ[[ቤልጅግ]] መንግሥት ድጋፍ ነፃ መሆኑን ይፋ አደረገ። |
|||
{{መዋቅር}} |
{{መዋቅር}} |
እትም በ23:46, 2 ፌብሩዌሪ 2013
፲፱፻፱ ዓ/ም - በንግሥት ዘውዲቱ እና በአልጋ ወራሽ ራስ ተፈሪ ትዕዛዝ መሠረት በራስ ደምሴ የተመራ ሠራዊት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ቢተወደድ ኃይለ ጊዮርጊስን በ እግር ሰንሰለት ታሥረው ንብረታቸው ሁሉ ተወረሰ።
፲፱፻፲፯ ዓ.ም - በመቅደላ ጦርነት በእንግሊዞች ከተወሰዱት ሁለት የዓፄ ቴዎድሮስ ዘውዶች አንደኛው የብር ዘውድ በዛሬው ዕለት ለግርማዊት ንግሥት ዘውዲቱ ተመለሰ። ከወርቅ የተሠራው ዘውድ አሁንም እንግሊዝ አገር ይገኛል።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |