ከ«ኪንሻሳ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
ሎሌ መጨመር: za:Kinshasa
r2.7.2) (ሎሌ መጨመር: hsb:Kinshasa
መስመር፡ 47፦ መስመር፡ 47፦
[[hif:Kinshasa]]
[[hif:Kinshasa]]
[[hr:Kinshasa]]
[[hr:Kinshasa]]
[[hsb:Kinshasa]]
[[ht:Kinchasa]]
[[ht:Kinchasa]]
[[hu:Kinshasa]]
[[hu:Kinshasa]]

እትም በ11:44, 8 ፌብሩዌሪ 2013

ኪንሻሳኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።

ኪንሻሳ ዩኒቨርሲቴ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 8.9 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው 04°18′ ደቡብ ኬክሮስ እና 15°18′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

ኪንሻሳ በ1873 ዓ.ም. በጀብደኛው ሄንሪ ሞርቶን ስታንሊ ተመሠርቶ ስሙ ለቤልጅግ ንጉሥ 2 ሌዮፖልድ ክብር ለዮፖልድቪል ሆነ። በ1912 ዓ.ም. የቤልጅግ ቅኝ አገር መቀመጫ ወደዚያ ከቦማ ተዛወረ። በድሮው ዘመን የአሣ አጥማጅ መንደር በዚያ 'ኪንሻሳ' ስለተባለ፣ በ1958 ዓ.ም. ስሙ እንደገና ኪንሻሳ ሆነ።